Deuteronomy 34:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ቆላ ሞኣብ ንሙሴ ሰላሳ መዓልቲ በኸዩ። ስለዚ እቲ ንሙሴ ዚበኽየሉን ዚሓዝነሉን መዓልትታት ተወድአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች በዮ​ር​ዳ​ኖስ በኢ​ያ​ሪኮ አቅ​ራ​ቢያ በሞ​ዓብ ሜዳ ሠላሳ ቀን ለሙሴ አለ​ቀ​ሱ​ለት፤ ለሙ​ሴም ያለ​ቀ​ሱ​ለት የል​ቅ​ሶው ወራት ተፈ​ጸመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች በሞዓብ ሜዳ ሠላሳ ቀን ለሙሴ አለቀሱለት፤ ለሙሴም ያለቀሱለት የልቅሶው ወራት ተፈጸመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ሕዝብ የሐዘኑ ጊዜ እስከሚያበቃ ድረስ ለሙሴ በማዘንሠላሳ ቀን በሞዓብ ሜዳ አለቀሱለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ሞኣባ ደምባን ሀታሙ ጋላሳ ሙሴዉ ዬኬድኖ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሴዉ ዬክያነ ካዮትያ ዎዲ ዉሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay Moo'aaba dembban hattamu gallassaa Musew yeekkeeddino. Hewaappe guyyiyaan, Musew yeekkiyaanne kayyottiyaa wodii wureedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Muses michay aadhdhana gakkanaas heedzdzu tammu gallas gakkanaas Mo7aabe demban kayottishe yeekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ሙሴስ ሚቻይ ኣና ጋካናስ ሄ ታሙ ጋላስ ጋካናስ ሞኣቤ ዴምባን ካዮቲሼ ዬኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ሞአበ ደንባን ሀስታሙ ጋላስ ሙሰስ ዬክዶሶና። ሄሳፈ ጉየ፥ ባለይ ደንድን፥ ዬሆ ዎደይ ዉርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay Moo7abe denban hastamu gallas Muses yeekidosona. Hessafe guye, baley dendin, yeeho wodey wuris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የልቅሶውና የሐዘኑ ጊዜ እስኪያበቃ ድረስ፣ እስራኤላውያን በሞዓብ ሜዳ ሠላሳ ቀን አለቀሱለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤልም ሕዝብ የሐዘኑ ጊዜ እስከሚያበቃ ድረስ ለሙሴ በማዘን ሠላሳ ቀን በሞአብ ሜዳ አለቀሱለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ጐላጕል ሞኣብ ሰላሳ መዓልቲ በኸዩሉ። ብድሕሪኡ ሓዘኖም ወድኡ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ድማ ንሙሴ ኣብ ጎላጉል ሞኣብ ሰላሳ መዓልቲ በኸየሉ። ኣተን ንሙሴ ዝበኸየለን መዓልታት ሓዘኖም ብእኡ ተወድኣ።