Deuteronomy 34:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ምድሪ ሞኣብ ኣብ ጐልጐል ድማ ኣብ መንጽር ቤት-ኦር ቀበሮ፣ ክሳዕ ሎሚ ግና ብዛዕባ መቓብሩ ዝፈልጥ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቤተ ፌጎርም አቅራቢያ በናባው ምድር ቀበሩት፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም የሚያውቅ የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ቤት-ፓኦራ ካታማፐ ስን ባጋን ሞኣባ ዛንጋራን አ ሞጌዳ፤ ሽን ሀች ጋካናዉ፥ እ ሞገቴዳ ሳኣ ኤርያ አሳይ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Beeti-Pa'oora katamaappe sintsa baggan Moo'aaba zanggaaraan Aa moogeedda; shin hachchi gakkanaw, I moogetteedda sa'aa eriyaa Asay baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muse ahaa Mo7aabe deren diza Beeti-Pe7oore katamappe sinththan diza shoobbaan moogides; gido attiin izi moogettidaso shaakki eriza asi hach gakkanaas beettibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴ ኣሃ ሞኣቤ ዴሬን ዲዛ ቤቲ-ፔኦሬ ካታማፔ ሲንን ዲዛ ሾባን ሞጊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ሞጌቲዳሶ ሻኪ ኤሪዛ ኣሲ ሃች ጋካናስ ቤቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ቤት-ፓኦራ ካታማፐ ስን ባጋን ሞአበ ዛንጋራን እያ ሞግስ። ሽን ሀች ጋካናዉ እ ሞገትዳ ዱፉዋ ኤርያ አስ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Beet-Pa7oora katamaape sintha baggan Moo7abe zangaaran iya moogis. Shin hachi gakanaw I moogetida duufuwa eriya asi baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሞዓብ ምድር በቤተ ፌጎር ፊት ለፊት ባለው ሸለቆ ቀበረው ፤ ይሁን እንጂ መቃብሩ የት እንደ ሆነ እስከ ዛሬ ማንም አያውቅም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ከቤትፐዖር ከተማ ፊት ለፊት በሞአብ አገር በሚገኘው ሸለቆ ቀበረው፤ ነገር ግን እስከ ዛሬ ድረስ እርሱ የተቀበረበትን ትክክለኛ ቦታ ለይቶ የሚያውቅ የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ፥ ኣብ ምድሪ ሞኣብ፥ ኣብ መንፅር ቤት ፌጎር ዘሎ ለሰ ቐበሮ። ክሳዕ ሎሚ መዓልቲ ኸዓ ንመቓብሩ ዝፈለጦ ሰብ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ምድሪ ሞኣብ፡ ኣብ መንጽር ቤትጴኦር ኣብ ዘሎ ለሰ ቐበሮ። ክሳዕ ሎም መዓልቲ ኸአ ንመቓብሩ ዚፈልጥ ሰብ የልቦን። |