Deuteronomy 34:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር በሎ፦ እታ ንኣብርሃምን ይስሃቅን ንያእቆብን ብማሕላ እተመባጽዓላ ምድሪ እዚኣ እያ፡ ንዘርእኻ ኽህቦ እየ። ብዓይንኻ ክትሪኦ ሓዲገካ ኣለኹ፡ ክትከይድ ግን የብልካን። ኣብቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “ለዘርህ እሰጣታለሁ ብዬ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማልሁላቸው ምድር ይህች ናት፤ እነሆም፥ በዐይንህ እንድታያት አደረግሁህ፤ ነገር ግን ወደዚያች አትገባም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። ለዘርህ እሰጣታለሁ ብዬ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማልሁላቸው ምድር ይህች ናት፤ በዓይንህ እንድታያት አደረግሁህ፥ ነገር ግን ወደዚያች አትሻገርም አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም፦ “ለዘርህ እሰጣታለሁ ብዬ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማልሁላቸው ምድር ይህች ናት፥ በዓይንህ እንድታያት አደረግሁህ፥ ነገር ግን ወደዚያች አትሻገርም” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “አብራሃመዉ ይሳቃዉነ ያቆባዉ፥ ‘ታን ህንተ ዛርያዉ እማና’ ያጋደ ጫቄዳ ቢታይ ሀዋ። ሀእ ኔን ነ አይፍያን በአናዳን ታን ኦድ፤ ሽን ኔን ያ ፕናካ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa hawaadan yaageedda; «Abrahaamew Yisaak'awunne Yaak'oobaw, ‹Taani hintte zariyaw immana› yaagaade c'aak'k'eedda biittay hawaa. Ha"i neeni ne ayifiyaan be'anaadan taani ootsaad; shin neeni yaa pinnakka» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Abraames, Yisaaqassinne Yaaqoobes, ‹Ta intte zereththata laatissana› ga caaqqida biittaya hannoko! Hekko neni ne ayfera be7ana mala ooththadis; gido attiin ne gelakka» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኣብራሜስ፥ ዪሳቃሲኔ ያቆቤስ፥ ‹ታ ኢንቴ ዜሬታ ላቲሳና› ጋ ጫቂዳ ቢታያ ሃኖኮ! ሄኮ ኔኒ ኔ ኣይፌራ ቤኣና ማላ ኦዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኔ ጌላካ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ታኒ ህንተ ሼሻስ እማና ጋዳ አብራሃመስ፥ ይሳቃስነ ያይቆባስ፥ ጫቅዳ ቢታይ ሀይሳ። ሀእ ኔኒ ነ አይፈን በአና መላ ኦስ፥ ሽን ኔኒ ያ ፕናካ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Taani hinte sheeshas immana gada Abrahaames, Yisaaqasinne Yayqoobas, caaqida biittay haysa. Ha77i neeni ne ayfen be7ana mela oothas, shin neeni yaa pinnaka” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በኋላ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን “ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለያዕቆብ፣ ‘ለዘሮቻችሁ እሰጣለሁ’ ብዬ በመሐላ ቃል የገባሁላቸው ምድር ይህች ናት። በዐይንህ እንድታያት አድርጌአለሁ፤ ነገር ግን ወደዚያ አትሻገርም” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ለዘሮቻቸው አወርሳት ዘንድ ለአብርሃም ለይስሐቅና ለያዕቆብ በመሐላ ቃል የገባሁላቸው የተስፋ ምድር ይህች ናት፤ እነሆ፥ እርስዋን በዐይንህ እንድታያት አድርጌአለሁ፤ ወደዚያች መግባት ግን አይፈቀድልህም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ፦ “እታ ንኣብርሃምን ንይስሓቅን ንያእቆብን፥ ‘ንዘርእኻ ኽህባ እየ’ ኢለ ዝመሓልኩሎም ምድሪ፥ እዚኣ እያ፤ ብዓይንኻ ኣርአኹኻ፤ ናብኣ ግና ኣይትሳገርን ኢኻ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ፡ እታ ንኣብርሃምን፡ ንያስሃቅን፡ ንያእቆብን፡ ንዘርእኻ ኽህባ እየ ኢለ ዝመሓልኩሎም ምድሪ፡ እዚኣ እያ፡ ብዓይንኻ ኣርኤኹኻ፡ ናብኣ ግና ኣይተሳገርን በሎ። |