Deuteronomy 33:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በረኸት ይሁዳ ድማ እዚ እዩ፡ በረኸት ድማ፡ እግዚኣብሄር፡ ድምጺ ይሁዳ ስምዓዮ፡ ናብ ህዝቡ ድማ ኣምጽኦ። ኣእዳዉ ይኣኽሎ፤ ካብ ጸላእቱ ድማ ረዳኢ ኩኑሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁ​ዳም በረ​ከት ይህች ናት፤ አቤቱ የይ​ሁ​ዳን ቃል ስማ፤ ወደ ሕዝ​ቡም ይግባ፤ እጆ​ቹም ይግዙ፤ በጠ​ላ​ቶቹ ላይ ረዳት ትሆ​ነ​ዋ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳ በረከት ይህ ነው፤ እንዲህም አለ። አቤቱ፥ የይሁዳን ድምፅ ስማ፥ ወደ ወገኖቹም አግባው፤ እጆቹ ይጠንክሩለት፤ በጠላቶቹ ላይ ረዳት ትሆነዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ይሁዳም እንዲህም አለ፦ “ጌታ ሆይ፥ የይሁዳን ድምፅ ስማ፥ ወደ ወገኖቹም አምጣው። እጆቹንም አጠንክርለት፤ ከጠላቶቹ ጋር ሲዋጋም ረዳት ሁነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ይሁዳ ዛርያባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ይሁዳ ዋሱዋ ስሳ፤ ሀራ ባረ ዳቦቱዋና ኡንቱንቱ ጋከታናዳን ኦ። ኡንቱንቱ ኩሽያ ምን፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ሞርክያና ኦለትያ ዎደ፥ ኔን ኡንቱንታ ማዳ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Yihudaa zariyaabaa hawaadan yaageedda; «Abeet Med'inaa Godaw, Yihudaa waasuwaa sisa; hara bare dabbotuwaana unttunttu gakettanaadan ootsa. Unttunttu kushiyaa mintsetsa; unttunttu barenttu morkkiyaanna olettiyaa wode, neeni unttuntta maadda!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda qommota gishshas Musey, «GODAWU, Yuhuda qommota waaso siya; istti ba dabbotara issifeteththan daana mala ooththa; isttas gita wolqqa imma; istti ba morkketara olettishin neni istta maadda» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ጎዳዉ፥ ዩሁዳ ቆሞታ ዋሶ ሲያ፤ ኢስቲ ባ ዳቦታራ ኢሲፌቴን ዳና ማላ ኦ፤ ኢስታስ ጊታ ዎልቃ ኢማ፤ ኢስቲ ባ ሞርኬታራ ኦሌቲሺን ኔኒ ኢስታ ማዳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ይሁዳ ኮቻባ፥ “ጎዳዉ፥ ይሁዳ ዋሱዋ ስአ፤ ሀንኮ እያ ያራታራ እያ ቡአ። ኤንታ ኩሽያ ምን፤ ኤንቲ ባንታ ሞርከታራ ኦለትያ ዎደ ኤንታ ማዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Yihuda kochaaba, “Godaw, Yihuda waasuwa si7a; hanko iya yaratara iya bu7a. Enta kushiya minthetha; enti banta morketara oletiya wode enta maadda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለ ይሁዳ የተናገረው ይህ ነው፦ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ፤ የይሁዳን ጩኸት ስማ፤ ወደ ወገኖቹም አምጣው። በገዛ እጆቹ ራሱን ይከላከላል፤ አቤቱ ከጠላቶቹ ጋር ሲዋጋ ረዳቱ ሁን!”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ይሁዳ ነገድም እንዲህ አለ፦ “እግዚአብሔር ሆይ፥ የይሁዳን ነገድ ጩኸት ስማ፤ ከሌሎች ነገዶች ጋር እንዲተባበር አድርግ፤ የበረታ ኀይል ስጣቸው፤ ከጠላቶቻቸው ጋር በሚዋጉበት ጊዜ ርዳቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንነገድ ይሁዳ፦ “ኦ እግዚኣብሄር! ድምፂ ይሁዳ ስማዕ፤ ናብ ህዝቡ ኸዓ ኣእትዎ፤ ኣእዳዉ ይፅንዓሉ፤ ካብ ተፃረርቱ ረዳኢ ኹኖ” እናበለ መረቖም።
Amharic Tigrinya 2011 ይሁዳ ኸኣአ እዚ እዩ፡ በለ ድማ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ቃሉ ይሁዳ ስማዕ፡ ናብ ህዝቡ ኸአ ኣእተዎ፡ ኣእዳው ይጽንዓሉ፡ ካብ ተጻረርቱ ረዳኢ ኾኖ።