Deuteronomy 33:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በረኸት ይሁዳ ድማ እዚ እዩ፡ በረኸት ድማ፡ እግዚኣብሄር፡ ድምጺ ይሁዳ ስምዓዮ፡ ናብ ህዝቡ ድማ ኣምጽኦ። ኣእዳዉ ይኣኽሎ፤ ካብ ጸላእቱ ድማ ረዳኢ ኩኑሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም በረከት ይህች ናት፤ አቤቱ የይሁዳን ቃል ስማ፤ ወደ ሕዝቡም ይግባ፤ እጆቹም ይግዙ፤ በጠላቶቹ ላይ ረዳት ትሆነዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳ በረከት ይህ ነው፤ እንዲህም አለ። አቤቱ፥ የይሁዳን ድምፅ ስማ፥ ወደ ወገኖቹም አግባው፤ እጆቹ ይጠንክሩለት፤ በጠላቶቹ ላይ ረዳት ትሆነዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ይሁዳም እንዲህም አለ፦ “ጌታ ሆይ፥ የይሁዳን ድምፅ ስማ፥ ወደ ወገኖቹም አምጣው። እጆቹንም አጠንክርለት፤ ከጠላቶቹ ጋር ሲዋጋም ረዳት ሁነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ይሁዳ ዛርያባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ይሁዳ ዋሱዋ ስሳ፤ ሀራ ባረ ዳቦቱዋና ኡንቱንቱ ጋከታናዳን ኦ። ኡንቱንቱ ኩሽያ ምን፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ሞርክያና ኦለትያ ዎደ፥ ኔን ኡንቱንታ ማዳ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Yihudaa zariyaabaa hawaadan yaageedda; «Abeet Med'inaa Godaw, Yihudaa waasuwaa sisa; hara bare dabbotuwaana unttunttu gakettanaadan ootsa. Unttunttu kushiyaa mintsetsa; unttunttu barenttu morkkiyaanna olettiyaa wode, neeni unttuntta maadda!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda qommota gishshas Musey, «GODAWU, Yuhuda qommota waaso siya; istti ba dabbotara issifeteththan daana mala ooththa; isttas gita wolqqa imma; istti ba morkketara olettishin neni istta maadda» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ጎዳዉ፥ ዩሁዳ ቆሞታ ዋሶ ሲያ፤ ኢስቲ ባ ዳቦታራ ኢሲፌቴን ዳና ማላ ኦ፤ ኢስታስ ጊታ ዎልቃ ኢማ፤ ኢስቲ ባ ሞርኬታራ ኦሌቲሺን ኔኒ ኢስታ ማዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ይሁዳ ኮቻባ፥ “ጎዳዉ፥ ይሁዳ ዋሱዋ ስአ፤ ሀንኮ እያ ያራታራ እያ ቡአ። ኤንታ ኩሽያ ምን፤ ኤንቲ ባንታ ሞርከታራ ኦለትያ ዎደ ኤንታ ማዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Yihuda kochaaba, “Godaw, Yihuda waasuwa si7a; hanko iya yaratara iya bu7a. Enta kushiya minthetha; enti banta morketara oletiya wode enta maadda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ይሁዳ የተናገረው ይህ ነው፦ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ፤ የይሁዳን ጩኸት ስማ፤ ወደ ወገኖቹም አምጣው። በገዛ እጆቹ ራሱን ይከላከላል፤ አቤቱ ከጠላቶቹ ጋር ሲዋጋ ረዳቱ ሁን!” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ይሁዳ ነገድም እንዲህ አለ፦ “እግዚአብሔር ሆይ፥ የይሁዳን ነገድ ጩኸት ስማ፤ ከሌሎች ነገዶች ጋር እንዲተባበር አድርግ፤ የበረታ ኀይል ስጣቸው፤ ከጠላቶቻቸው ጋር በሚዋጉበት ጊዜ ርዳቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንነገድ ይሁዳ፦ “ኦ እግዚኣብሄር! ድምፂ ይሁዳ ስማዕ፤ ናብ ህዝቡ ኸዓ ኣእትዎ፤ ኣእዳዉ ይፅንዓሉ፤ ካብ ተፃረርቱ ረዳኢ ኹኖ” እናበለ መረቖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይሁዳ ኸኣአ እዚ እዩ፡ በለ ድማ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ቃሉ ይሁዳ ስማዕ፡ ናብ ህዝቡ ኸአ ኣእተዎ፡ ኣእዳው ይጽንዓሉ፡ ካብ ተጻረርቱ ረዳኢ ኾኖ። |