Deuteronomy 33:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዎ እስራኤል፡ ከማኻ ዝመስለካ፡ ኣታ ብእግዚኣብሄር እተበጀወ ህዝቢ፡ ዋልታ ረድኤትካን ሰይፊ ግርማኻን ብጹእ ኢኻ! ጸላእትኻ ድማ ሓሰውቲ ኮይኖም ክረኽብዎም እዮም፤ ኣብ ቁመቶም ድማ ክትረግጽ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤል ሆይ ብፁዕ ነህ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የዳነ ሕዝብ እንደ አንተ ማን​ነው? እርሱ ያጸ​ን​ሃል፤ ይረ​ዳ​ሃ​ልም፤ ትም​ክ​ሕ​ትህ በሰ​ይ​ፍህ ነው፤ ጠላ​ቶ​ችህ ውሸ​ታ​ሞች ናቸው፤ አን​ተም በአ​ን​ገ​ታ​ቸው ላይ ትጫ​ና​ለህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤል ሆይ፥ ምስጉን ነህ፤ በእግዚአብሔር የዳነ ሕዝብ እንደ አንተ ማን ነው? እርሱ የረድኤትህ ጋሻ፥ የከፍተኛነትህም ሰይፍ ነው። ጠላቶችህም ይገዙልሃል፤ አንተም ከፍታቸውን ትረግጣለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤል ሆይ፥ ምስጉን ነህ፥ በጌታ የዳነ ሕዝብ እንደ አንተ ማን ነው? እርሱ የረድኤትህ ጋሻ፥ የከፍተኛነትህም ሰይፍ ነው። ጠላቶችህም ይገዙልሃል፥ አንተም ከፍታቸውን ትረግጣለህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ እስራኤልያ አሳዉ! ህንተ ዎት አንጀቴድቴ! መና ጎዳይ አሼዳ ህንተ ማላይ ኦኔ? እ ህንተንቶ ጎንዳለነ ህንተና ማድያዋ፤ አን ህንተ ጾንያ ማሻ። ህንተ ሞርከቱ ህንተ ስንን ጉፋናና፤ ህንተካ ኡንቱንቱ ጌሱዋ ላላና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo Israa'eeliyaa asaw! Hintte wooti anjjetteeditee! Med'inaa Goday ashsheeda hintte malay oonee? I hinttenttoo gonddallenne hinttena maaddiyaawaa; aan hintte s'ooniyaa mashshaa. Hintte morkketuu hintte sintsan gufannana; hinttekka unttunttu geessuwaa laalana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asawu! Intte ay mala anjjettida deree! GODAY ashshida intte malay oonee? Izi inttes gondallenne inttena maaddizayssa; izan intte xooniza giththa mashsha; intte morkketi intte sinththan gufannana; intteka istti goynnizasota laallana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢንቴ ኣይ ማላ ኣንጄቲዳ ዴሬ! ጎዳይ ኣሺዳ ኢንቴ ማላይ ኦኔ? ኢዚ ኢንቴስ ጎንዳሌኔ ኢንቴና ማዲዛይሳ፤ ኢዛን ኢንቴ ጾኒዛ ጊ ማሻ፤ ኢንቴ ሞርኬቲ ኢንቴ ሲንን ጉፋናና፤ ኢንቴካ ኢስቲ ጎይኒዛሶታ ላላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ፥ ነ አንጀታዳይሳ፤ ጎዳይ አሽዳ ነ መል ኦኔ? እ ነዉ ጎንዳለነ ማድያ ማሻ፤ ነ ሞርከት ነ ስንን ጉፋናና፤ ነ ኤንታ ባሱዋ ላላና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele, ne anjetadaysa; Goday ashshida ne meli oonee? I new gondallenne maaddiya mashsha; ne morketi ne sinthan gufannana; ne enta baasuwa laallana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤል ሆይ፤ አንተ ቡሩክ ነህ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያዳነው ሕዝብ፣ እንደ አንተ ያለ ማን አለ? እርሱ ጋሻህና ረዳትህ፣ የክብርህም ሰይፍ ነው። ጠላቶችህ በፍርሀት ከፊትህ ያፈገፍጋሉ፤ አንተም የማምለኪያ ኰረብታቸውን መረማመጃ ታደርጋለህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤል ሆይ! የእርዳታህ ጋሻ፥ የድልህ ሰይፍ መዳንን ከእግዚአብሔር ያገኘ፥ እንዳንተ ያለ ሕዝብ ከቶ የለም፤ ምንኛ የታደልክ ነህ! ጠላቶች እየተለማመጡ ወደ አንተ ሲመጡ ጀርባቸውን ትረግጣለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ እስራኤል! ብፁእ ኢኻ፤ ብእግዚኣብሄር ዝደሓነ ህዝቢ ኸማኻ መን ኣሎ? ንሱ ዋልታ ሓገዝካ፥ ሰይፊ መመክሒኻ እዩ። ፀላእትኻ ኽግዝኡልካ እዮም፤ ንስኻ ድማ ኣብ ልዕሊ በረኽቶም ክትረግፅ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እስራኤል፡ ብጹእ ኢኻ፡ ብእግዚኣብሄር ዝደሐነ ህዝቢ መን እዩ ኸማኻ፡ ዋልታ ሓገዝካ፡ ንሱ ድማ ሴፍ ሓበንካ እዩ ጸላእትኻ ኺግዝኡ እዮም፡ ንስኻ ድማ ኣብ ልዕሊ በረኽቶም ክትረግጽ ኢኻ።