Deuteronomy 33:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዎ እስራኤል፡ ከማኻ ዝመስለካ፡ ኣታ ብእግዚኣብሄር እተበጀወ ህዝቢ፡ ዋልታ ረድኤትካን ሰይፊ ግርማኻን ብጹእ ኢኻ! ጸላእትኻ ድማ ሓሰውቲ ኮይኖም ክረኽብዎም እዮም፤ ኣብ ቁመቶም ድማ ክትረግጽ ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤል ሆይ ብፁዕ ነህ፤ በእግዚአብሔር የዳነ ሕዝብ እንደ አንተ ማንነው? እርሱ ያጸንሃል፤ ይረዳሃልም፤ ትምክሕትህ በሰይፍህ ነው፤ ጠላቶችህ ውሸታሞች ናቸው፤ አንተም በአንገታቸው ላይ ትጫናለህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤል ሆይ፥ ምስጉን ነህ፤ በእግዚአብሔር የዳነ ሕዝብ እንደ አንተ ማን ነው? እርሱ የረድኤትህ ጋሻ፥ የከፍተኛነትህም ሰይፍ ነው። ጠላቶችህም ይገዙልሃል፤ አንተም ከፍታቸውን ትረግጣለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤል ሆይ፥ ምስጉን ነህ፥ በጌታ የዳነ ሕዝብ እንደ አንተ ማን ነው? እርሱ የረድኤትህ ጋሻ፥ የከፍተኛነትህም ሰይፍ ነው። ጠላቶችህም ይገዙልሃል፥ አንተም ከፍታቸውን ትረግጣለህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ እስራኤልያ አሳዉ! ህንተ ዎት አንጀቴድቴ! መና ጎዳይ አሼዳ ህንተ ማላይ ኦኔ? እ ህንተንቶ ጎንዳለነ ህንተና ማድያዋ፤ አን ህንተ ጾንያ ማሻ። ህንተ ሞርከቱ ህንተ ስንን ጉፋናና፤ ህንተካ ኡንቱንቱ ጌሱዋ ላላና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo Israa'eeliyaa asaw! Hintte wooti anjjetteeditee! Med'inaa Goday ashsheeda hintte malay oonee? I hinttenttoo gonddallenne hinttena maaddiyaawaa; aan hintte s'ooniyaa mashshaa. Hintte morkketuu hintte sintsan gufannana; hinttekka unttunttu geessuwaa laalana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asawu! Intte ay mala anjjettida deree! GODAY ashshida intte malay oonee? Izi inttes gondallenne inttena maaddizayssa; izan intte xooniza giththa mashsha; intte morkketi intte sinththan gufannana; intteka istti goynnizasota laallana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢንቴ ኣይ ማላ ኣንጄቲዳ ዴሬ! ጎዳይ ኣሺዳ ኢንቴ ማላይ ኦኔ? ኢዚ ኢንቴስ ጎንዳሌኔ ኢንቴና ማዲዛይሳ፤ ኢዛን ኢንቴ ጾኒዛ ጊ ማሻ፤ ኢንቴ ሞርኬቲ ኢንቴ ሲንን ጉፋናና፤ ኢንቴካ ኢስቲ ጎይኒዛሶታ ላላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ፥ ነ አንጀታዳይሳ፤ ጎዳይ አሽዳ ነ መል ኦኔ? እ ነዉ ጎንዳለነ ማድያ ማሻ፤ ነ ሞርከት ነ ስንን ጉፋናና፤ ነ ኤንታ ባሱዋ ላላና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele, ne anjetadaysa; Goday ashshida ne meli oonee? I new gondallenne maaddiya mashsha; ne morketi ne sinthan gufannana; ne enta baasuwa laallana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል ሆይ፤ አንተ ቡሩክ ነህ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያዳነው ሕዝብ፣ እንደ አንተ ያለ ማን አለ? እርሱ ጋሻህና ረዳትህ፣ የክብርህም ሰይፍ ነው። ጠላቶችህ በፍርሀት ከፊትህ ያፈገፍጋሉ፤ አንተም የማምለኪያ ኰረብታቸውን መረማመጃ ታደርጋለህ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤል ሆይ! የእርዳታህ ጋሻ፥ የድልህ ሰይፍ መዳንን ከእግዚአብሔር ያገኘ፥ እንዳንተ ያለ ሕዝብ ከቶ የለም፤ ምንኛ የታደልክ ነህ! ጠላቶች እየተለማመጡ ወደ አንተ ሲመጡ ጀርባቸውን ትረግጣለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ እስራኤል! ብፁእ ኢኻ፤ ብእግዚኣብሄር ዝደሓነ ህዝቢ ኸማኻ መን ኣሎ? ንሱ ዋልታ ሓገዝካ፥ ሰይፊ መመክሒኻ እዩ። ፀላእትኻ ኽግዝኡልካ እዮም፤ ንስኻ ድማ ኣብ ልዕሊ በረኽቶም ክትረግፅ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እስራኤል፡ ብጹእ ኢኻ፡ ብእግዚኣብሄር ዝደሐነ ህዝቢ መን እዩ ኸማኻ፡ ዋልታ ሓገዝካ፡ ንሱ ድማ ሴፍ ሓበንካ እዩ ጸላእትኻ ኺግዝኡ እዮም፡ ንስኻ ድማ ኣብ ልዕሊ በረኽቶም ክትረግጽ ኢኻ። |