Deuteronomy 33:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እስራኤል በይኑ ብሰላም ኪነብር እዩ። ፈልፋሊ ያእቆብ ኣብ ምድሪ ስርናይን ወይንን ኪኸውን እዩ። ሰማይ እውን ጠሊ ክነድድ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ልም ተማ​ምኖ፥ በያ​ዕ​ቆብ ምድር ብቻ​ውን፥ በስ​ን​ዴና በወ​ይን ምድር ይኖ​ራል፤ ሰማይ ከደ​መ​ናና ከጠል ጋር ለአ​ንተ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም ተማምኖ፥ የያዕቆብም ምንጭ ብቻውን፥ እህልና የወይን ጠጅ ባለባት ምድር ይኖራል፤ ሰማያቱም ጠልን ያንጠባጥባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም ተማምኖ፥ የያዕቆብም ምንጭ ብቻውን፥ እህልና የወይን ጠጅ ባለባት ምድር ይኖራል፥ ሰማያትም ጠልን ያንጠባጥባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ አሳይ፥ ቦችያዌ ባይናን ሳሮተን ደአና፤ ያቆባ ፑልቱ ቁማይነ ዎይንያ ኤሳይ ኩሜዳ ጋድያን ደአና፥ ሳሉዋ እራይ ቡክያሳን ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Israa'eeliyaa asay, bochchiyaawe bayinnan sarotetsaan de'ana; Yaak'ooba pulttuu k'umaynne woyniyaa eessay kumeedda gadiyaan de'ana, saluwaa iray bukkiyaasan de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Isra7eele asay Saloppe iray izin bukkiza biittayn, kaththinne woyne ushshi izin kumida biittayn hirgay baynda saron de7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሳሎፔ ኢራይ ኢዚን ቡኪዛ ቢታይን፥ ካኔ ዎይኔ ኡሺ ኢዚን ኩሚዳ ቢታይን ሂርጋይ ባይንዳ ሳሮን ዴኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ ኮቻይ፥ ሳሎ እራይ ቡክያ በሳን፥ ካነ ዎይነይ ኩምዳ ቢታን፥ ህርግ ባይና ሳሮ ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Isra7eele kochay, salo iray bukiya bessan, kathinne woyney kumida biittan, hirgi bayna saro daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እስራኤል ብቻውን በሰላም ይኖራል፤ የሰማያት ጠል በሚወርድበት፣ እህልና የወይን ጠጅ ባለበት ምድር፣ የያዕቆብን ምንጭ የሚነካው የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የያዕቆብ ዘሮች ከሰማይ ጠል በሚወርድባት፥ እህልና የወይን ጠጅ በሞላባት ምድር ዋስትና አግኝተው በሰላም ይኖራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እስራኤል ተኣማሚኑ ይነብር፤ እቲ በይኑ ዘሎ ዒላ ያእቆብውን፥ እኽልን ወይንን ኣብ ዘለዎ ምድሪ ይነብር፤ ሰማዩ ድማ ኣውሊ የንጠብጥብ።
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ብህድኣት ይነብር፡ እቲ በይኑ ዘሎ ዔላ ያእቆብ ኣብ ምድሪ ስርናይን ወይንን እዩ፡ ስማዩ ድማ ኣውሊ የንጠብጥብ።