Deuteronomy 33:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እስራኤል በይኑ ብሰላም ኪነብር እዩ። ፈልፋሊ ያእቆብ ኣብ ምድሪ ስርናይን ወይንን ኪኸውን እዩ። ሰማይ እውን ጠሊ ክነድድ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም ተማምኖ፥ በያዕቆብ ምድር ብቻውን፥ በስንዴና በወይን ምድር ይኖራል፤ ሰማይ ከደመናና ከጠል ጋር ለአንተ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ተማምኖ፥ የያዕቆብም ምንጭ ብቻውን፥ እህልና የወይን ጠጅ ባለባት ምድር ይኖራል፤ ሰማያቱም ጠልን ያንጠባጥባሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም ተማምኖ፥ የያዕቆብም ምንጭ ብቻውን፥ እህልና የወይን ጠጅ ባለባት ምድር ይኖራል፥ ሰማያትም ጠልን ያንጠባጥባሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ አሳይ፥ ቦችያዌ ባይናን ሳሮተን ደአና፤ ያቆባ ፑልቱ ቁማይነ ዎይንያ ኤሳይ ኩሜዳ ጋድያን ደአና፥ ሳሉዋ እራይ ቡክያሳን ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Israa'eeliyaa asay, bochchiyaawe bayinnan sarotetsaan de'ana; Yaak'ooba pulttuu k'umaynne woyniyaa eessay kumeedda gadiyaan de'ana, saluwaa iray bukkiyaasan de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele asay Saloppe iray izin bukkiza biittayn, kaththinne woyne ushshi izin kumida biittayn hirgay baynda saron de7ana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሳሎፔ ኢራይ ኢዚን ቡኪዛ ቢታይን፥ ካኔ ዎይኔ ኡሺ ኢዚን ኩሚዳ ቢታይን ሂርጋይ ባይንዳ ሳሮን ዴኣና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ ኮቻይ፥ ሳሎ እራይ ቡክያ በሳን፥ ካነ ዎይነይ ኩምዳ ቢታን፥ ህርግ ባይና ሳሮ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Isra7eele kochay, salo iray bukiya bessan, kathinne woyney kumida biittan, hirgi bayna saro daana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እስራኤል ብቻውን በሰላም ይኖራል፤ የሰማያት ጠል በሚወርድበት፣ እህልና የወይን ጠጅ ባለበት ምድር፣ የያዕቆብን ምንጭ የሚነካው የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ የያዕቆብ ዘሮች ከሰማይ ጠል በሚወርድባት፥ እህልና የወይን ጠጅ በሞላባት ምድር ዋስትና አግኝተው በሰላም ይኖራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስራኤል ተኣማሚኑ ይነብር፤ እቲ በይኑ ዘሎ ዒላ ያእቆብውን፥ እኽልን ወይንን ኣብ ዘለዎ ምድሪ ይነብር፤ ሰማዩ ድማ ኣውሊ የንጠብጥብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስራኤል ብህድኣት ይነብር፡ እቲ በይኑ ዘሎ ዔላ ያእቆብ ኣብ ምድሪ ስርናይን ወይንን እዩ፡ ስማዩ ድማ ኣውሊ የንጠብጥብ። |