Deuteronomy 33:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ኣሸር ድማ ከምዚ በለ፦ ኣሸር ብውሉድ ይባረኽ። ኣብ ቅድሚ ኣሕዋቱ ቅቡል ይኹን፡ እግሩ ድማ ኣብ ዘይቲ ይጥሕል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ አሴርም እንዲህ አለ፦ አሴር ከልጆች የተነሣ የተባረከ ይሁን፤ ለወንድሞቹም የተመረጠ ይሁን፤ እግሩንም በዘይት ያጥባል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ አሴርም እንዲህ አለ። አሴር በልጆች የተባረከ ይሁን፤ በወንድሞቹ የተወደደ ይሁን፤ እግሩንም በዘይት ውስጥ ያጥልቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ አሴርም እንዲህ አለ፦ “አሴር በልጆች የተባረከ ይሁን፥ በወንድሞቹ የተወደደ ይሁን፥ እግሩንም በዘይት ውስጥ ያጥልቅ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሴራ ዛርያባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “አሴር ሀራ ዛራቱ ኡባፐ አደ አንጀቴዳዋ። ባረ እሻቱዋንካ ዶሰቴዳዋ ግዶ። አ ቢታይ ዛይትያን ዱረቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaseera zariyaabaa hawaadan yaageedda; «Aseeri hara zaratuu ubbaappe aad'd'iide anjjetteedawaa. Bare ishatuwaankka dosetteeddawaa gido. Aa biittay zayitiyaan duretto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aaseere qommota gishshas Musey, «Aaseere qommoti hara qommotappe aadhdhi anjjettidayta gidetto; istti ba ishata giddon dosettidayta gidetto; istta biittay zayten kumo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሴሬ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ኣሴሬ ቆሞቲ ሃራ ቆሞታፔ ኣ ኣንጄቲዳይታ ጊዴቶ፤ ኢስቲ ባ ኢሻታ ጊዶን ዶሴቲዳይታ ጊዴቶ፤ ኢስታ ቢታይ ዛይቴን ኩሞ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሴራ ኮቻባ፥ “አሴር ሀራ ኮቻታፐ አድ አንጀትዳይሳ፤ ባ እሻታን ዶሰትዳይሳ ግዶ፤ እያ ቢታይ ሻማሆ ዛይተን ዱረቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aseera kochaaba, “Aseeri hara kochatape aadhidi anjetidaysa; ba ishatan dosetidaysa gido; iya biittay shamaho zayten dureto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ አሴርም እንዲህ አለ፦ “አሴር ከሌሎች ልጆች ይልቅ የተባረከ ነው፤ በወንድሞቹ ዘንድ ተወዳጅ ይሁን፤ እግሩንም በዘይት ውስጥ ያጥልቅ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ አሴር ነገድም እንዲህ አለ፦ “አሴር ከሌሎች ነገዶች ሁሉ ይበልጥ የተባረከ ይሁን፤ እርሱም በወንድሞቹ ዘንድ የተወደደ ይሁን፤ ምድሩም በወይራ ዛፍ የበለጸገች ትሁን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ኣሴር ከምዙይ በለ፦ “ኣሴር ብውሉድ፥ ብሩኽ ይኹን፤ በሕዋቱውን ዝተፈተወ ይኹን፤ ኣእጋሩ ኸዓ ኣብ ዘይቲ የጥልቕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባ ኣሴር ከኣ በለ፡ ኣሴር በወዳት ብሩኽ፡ ብሕዋቱውን ፍትዊ ይኹን። ኣእጋሩ ኸአ ኣብ ዘይቲ ይጥለቕ። |