Deuteronomy 33:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ንፍታሌም ድማ፡ ንፍታሌም፡ ሞገስ ጸጊባ፡ ብበረኸት እግዚኣብሄር ድማ ጸጊባ፡ በለ። ንምዕራብን ደቡብን ምውናን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ንፍታሌምም እንዲህ አለ፦ ንፍታሌም ከበጎ ነገር ጠግቦአል፤ የእግዚአብሔርንም በረከት ተሞልቶአል፤ ባሕርንና ሊባን ይወርሳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ንፍታሌምም እንዲህ አለ። ንፍታሌም በሞገስ ጠግቦአል፥ የእግዚአብሔርንም በረከት ተሞልቶአል፤ ባሕሩንና ደቡቡን ይወርሳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ንፍታሌምም እንዲህ አለ፦ “ንፍታሌም በሞገስ ጠግቧል፥ የጌታንም በረከት ተሞልቶአል፥ ባሕሩንና ደቡቡን ይወርሳል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ንፍታሌማ ዛርያባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ንፍታሌም መና ጎዳ አ ኬካተንነ አንጁዋን ዱረቴዳ፤ ኡንቱንቱ ቢታይ ጋሊላ አባፐ ቢደ ገድሳ ባጋ ጋኬ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nifttaaleema zariyaabaa hawaadan yaageedda; «Nifttaaleemi Med'inaa Godaa aad'd'o keekatetsaaninne anjjuwaan duretteedda; unttunttu biittay Galiilaa Abbaappe biide gedissa bagga gakkee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Niftaaleme qommota gishshas Musey, «Niftaalemey GODAA matan dosettides; GODAA anjjonka kumides; iza zaway abbaafe aadhdhidi dugeha bagga gakkides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኒፍታሌሜ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ኒፍታሌሜይ ጎዳ ማታን ዶሴቲዴስ፤ ጎዳ ኣንጆንካ ኩሚዴስ፤ ኢዛ ዛዋይ ኣባፌ ኣዲ ዱጌሃ ባጋ ጋኪዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ንፍታለመ ኮቻባ፥ “ንፍታለመይ ጎዳ አ ኬሀተን፥ እያ አንጁዋን ዱረትስ፤ ኤንታ ቢታይ አባፈ ዱገሀ ባጋ ጋኬስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Niftaaleme kochaaba, “Niftaalemey Godaa aadho keehatethan, iya anjuwan duretis; enta biittay Abbaafe dugeha bagga gakees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ንፍታሌምም እንዲህ አለ፦ “ንፍታሌም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ሞገስ ረክቷል፤ በበረከቱም ተሞልቷል፤ ባሕሩንና የደቡብን ምድር ይወርሳል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ንፍታሌም ነገድ እንዲህ አለ፦ “ንፍታሌም በጌታ ዘንድ በጣም ተወዳጅ ነው፤ በእግዚአብሔር በረከትም ተሞልቶአል፤ ግዛቱም እስከ ባሕሩና ወደ ደቡብ የተዘረጋ ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ንፍታሌም ከምዙይ በለ፦ “ንፍታሌም በረኸት እግዚኣብሄር ዝመልኦ፥ ፀጋ ዝፀገበ እዩ፤ ንሱ ደቡብ ባሕሪ ዘሎ ምድሪ ኽወርስ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባ ንፍታሌምውን በለ፡ ንፍታሌም በረኸት እግዚኣብሄር ዝመልኦ፡ ጽጉብ ጸጋ እዩ፡ ንስኻ ንምዕራብን ንደቡብን ውረስ። |