Deuteronomy 33:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሓደ ኽፋል እቲ ወሃቢ ሕጊ ተቐሚጡ ነበረ እሞ፡ ነቲ ቐዳማይ ክፋሉ ንርእሱ ኣዳለወ። ምስ ርእስታት ህዝቢ መጸ፡ ፍትሒ እግዚኣብሄርን ፍርዱን ምስ እስራኤል ፈጸመ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ከሕዝቡ ገዦች ጋር የተሰበሰቡ የአለቆች ምድር እንደ ተከፈለች፥ የመጀመሪያውን ፍሬ አየ፤ እግዚአብሔርም ጽድቁን፥ ፍርዱንም ከእስራኤል ጋር አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ የአለቃ እድል ፈንታ ቀርቶአልና የመጀመሪያውን ክፍል ለራሱ መረጠ፤ ወደ ሕዝብ አለቆችም መጣ፤ የእግዚአብሔርንም ጽድቅ፥ ፍርዱንም ከእስራኤል ጋር አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ የአለቃ እድል ፈንታ ቀርቶአልና የመጀመሪያውን ክፍል ለራሱ መረጠ፥ ወደ ሕዝብ አለቆችም መጣ፥ የጌታንም ጽድቅ፥ ፍርዱንም ከእስራኤል ጋር አደረገ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካፓቶ ጌዳ ሎኦ ቢታ ኡንቱንቱ አኬድኖ፤ እስራኤልያ ካፓቱ ሺቄዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ ሸንያን ጌሻ ፕርዳ ፕርዴድኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaappatoo geedda lo"o biittaa unttunttu akkeeddino; Israa'eeliyaa kaappatuu shiik'eedda wode, unttunttu Med'inaa Godaa sheniyaan geeshsha pirddaa pirddeeddino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Halaqatas bessiza biittazi iza naagees; izikka lo7o biitta baas doorides; deraa kaaleththizayti shiiqida wode izi GODAA shenenne xillo pirda pirdides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃላቃታስ ቤሲዛ ቢታዚ ኢዛ ናጌስ፤ ኢዚካ ሎኦ ቢታ ባስ ዶሪዴስ፤ ዴራ ካሌዛይቲ ሺቂዳ ዎዴ ኢዚ ጎዳ ሼኔኔ ጺሎ ፒርዳ ፒርዲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሎኦ ቢታ ባንታዉ ዶርዶሶና፤ ሀላቃታስ ግዳ ቢታ ኤንቲ ኤክዶሶና። እስራኤለ ሀላቃት ሺቅዳ ዎደ፥ ጎዳ ጌሻ ሸንያ ሻክድ ኤርዶሶና እስራኤለስ ሱረ ፕርዳ ፕርድዶሶና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti lo77o biitta bantaw dooridosona; halaqatas gida biitta enti ekidosona. Isra7eele halaqati shiiqida wode, Godaa geeshsha sheniya shaakidi eridosona Isra7eeles suure pirdaa pirdidosona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለም የሆነውን መሬት ለራሱ መረጠ፤ የአለቃም ድርሻ ለእርሱ ተጠብቆለታል። የሕዝቡ መሪዎች በተሰበሰቡ ጊዜ፣ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) የቅን ፈቃድና፣ በእስራኤል ላይ የበየነውን ፍርዱን ፈጸመ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የመሪነት ድርሻ ስለ ተቀመጠለት፥ ለራሱ የተሻለውን መሬት መረጠ፤ የሕዝብ አለቆች በተሰበሰቡ ጊዜ የእግዚአብሔርን ፈቃድና ሥርዓቱን ለእስራኤል ፈጸመ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግደ ሓለቓ ኣብኡ ተዓቚሩ ነበረ እሞ፥ እቲ ቀዳማይ ክፍሊ ንባዕሉ መረፀ፤ ምስ ኣሕሉቕ ህዝቢ መፀ፤ ምስ እስራኤል ኮይኑ ኸዓ ፅድቂ እግዚኣብሄርን ፍርዱን ፈፀመ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግደ ሓጋጊ ኣብኡ ተዐቑሩ ነበረ እሞ፡ እቲ ቐዳማይ ንርእሱ ሐረየ፡ ምስ ሓላቑ ህዝቢ መጸ፡ ምስ እስራኤል ኮይኑ ኽአ ጽድቂ እግዚኣብሄርን ፍርዱን ፈጸመ። |