Deuteronomy 33:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ጋድ ድማ ከምዚ በለ፡ እቲ ንጋድ ዘብዝሖ ብሩኽ እዩ። ከም ኣንበሳ ይነብር ብዘውዲ ርእሲ ድማ ቅልጽሙ ይቕንጥጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ጋድም እንዲህ አለ፦ ጋድን ሰፊ ያደረገ ቡሩክ ይሁን፤ እንደ አንበሳ ያለቆችን ክንድ ቀጥቅጦ ያርፋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ጋድም እንዲህ አለ። ጋድን ሰፊ ያደረገ ቡሩክ ይሁን፤ እንደ አንበሳይቱ ዐርፎአል፤ ክንድንና ራስን ይቀጠቅጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ጋድም እንዲህ አለ፥ “ጋድን ሰፊ ያደረገ ቡሩክ ይሁን፥ እንደ አንበሳይቱ ዐርፎአል፥ ክንድንና ራስን ይቀጠቅጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋዳ ዛርያባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኡንቱንቱ ቢታ አሴዳ ጾሳይ ጋላተቶ፤ ጋድ ሞርክያ ሶምኡዋ መንናዉ፥ ጋሙዋዳን ሻንካቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gaada zariyaabaa hawaadan yaageedda; «Unttunttu biittaa aasseeda S'oossay galatetto; Gaadi morkkiyaa som"uwaa mentsanaw, gaammuwaadan shankkatee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaade qommota gishshas Musey, «Gaade qommota zawa aassida Xoossay galatetto; Gaadey morkketa menththereththanaas gaammo mala shankkatees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋዴ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ጋዴ ቆሞታ ዛዋ ኣሲዳ ጾሳይ ጋላቴቶ፤ ጋዴይ ሞርኬታ ሜንሬናስ ጋሞ ማላ ሻንካቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጋደ ኮቻባ፥ “ኤንታ ቢታ ዳልግስዳ ጎዳይ ጋላተቶ፤ ጋድ ሞርከ ሶምኦ ዎይኮ ቀሰ መንናዉ፥ ጋሞዳ ናጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gaade kochaaba, “Enta biitta dalgisida Goday galatetto; Gaadi morke som7o woyko qese menthanaw, gaammoda naagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ጋድም እንዲህ አለ፦ “የጋድን ግዛት የሚያሰፋ የተመሰገነ ነው! ክንድንና ራስን በመገነጣጠል፣ ጋድ እንደ አንበሳ በዚያ ይኖራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ጋድ ነገድም እንዲህ አለ፦ “የጋድን ግዛት ያሰፋ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን፤ ጋድ ክንድን ወይም ግንባርን ለመስበር፥ እንደ አንበሳ ያደባል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ጋድ ከምዙይ በለ፦ “እቲ ንጋድ ምድሩ ዘስፍሐ ቡሩኽ ይኹን፤ ጋድ ከም ኣንስተይቲ ኣንበሳ ዓሪፉ፤ ቅልፅምን ርእስን ይሰብር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባ ጋድ ድማ በለ። እቲ ንጋድ ዝግፍሔ ብሩኽ ይኹን። ከም ኣንስታይቲ ኣንበሳ ይስፈር። ቅልጽምን መንበስበስታን ይሰብር፡ |