Deuteronomy 33:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ ጋድ ድማ ከምዚ በለ፡ እቲ ንጋድ ዘብዝሖ ብሩኽ እዩ። ከም ኣንበሳ ይነብር ብዘውዲ ርእሲ ድማ ቅልጽሙ ይቕንጥጥ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ ጋድም እን​ዲህ አለ፦ ጋድን ሰፊ ያደ​ረገ ቡሩክ ይሁን፤ እንደ አን​በሳ ያለ​ቆ​ችን ክንድ ቀጥ​ቅጦ ያር​ፋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ጋድም እንዲህ አለ። ጋድን ሰፊ ያደረገ ቡሩክ ይሁን፤ እንደ አንበሳይቱ ዐርፎአል፤ ክንድንና ራስን ይቀጠቅጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ጋድም እንዲህ አለ፥ “ጋድን ሰፊ ያደረገ ቡሩክ ይሁን፥ እንደ አንበሳይቱ ዐርፎአል፥ ክንድንና ራስን ይቀጠቅጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጋዳ ዛርያባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኡንቱንቱ ቢታ አሴዳ ጾሳይ ጋላተቶ፤ ጋድ ሞርክያ ሶምኡዋ መንናዉ፥ ጋሙዋዳን ሻንካቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gaada zariyaabaa hawaadan yaageedda; «Unttunttu biittaa aasseeda S'oossay galatetto; Gaadi morkkiyaa som"uwaa mentsanaw, gaammuwaadan shankkatee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaade qommota gishshas Musey, «Gaade qommota zawa aassida Xoossay galatetto; Gaadey morkketa menththereththanaas gaammo mala shankkatees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋዴ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ጋዴ ቆሞታ ዛዋ ኣሲዳ ጾሳይ ጋላቴቶ፤ ጋዴይ ሞርኬታ ሜንሬናስ ጋሞ ማላ ሻንካቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋደ ኮቻባ፥ “ኤንታ ቢታ ዳልግስዳ ጎዳይ ጋላተቶ፤ ጋድ ሞርከ ሶምኦ ዎይኮ ቀሰ መንናዉ፥ ጋሞዳ ናጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaade kochaaba, “Enta biitta dalgisida Goday galatetto; Gaadi morke som7o woyko qese menthanaw, gaammoda naagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለ ጋድም እንዲህ አለ፦ “የጋድን ግዛት የሚያሰፋ የተመሰገነ ነው! ክንድንና ራስን በመገነጣጠል፣ ጋድ እንደ አንበሳ በዚያ ይኖራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ጋድ ነገድም እንዲህ አለ፦ “የጋድን ግዛት ያሰፋ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን፤ ጋድ ክንድን ወይም ግንባርን ለመስበር፥ እንደ አንበሳ ያደባል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዛዕባ ጋድ ከምዙይ በለ፦ “እቲ ንጋድ ምድሩ ዘስፍሐ ቡሩኽ ይኹን፤ ጋድ ከም ኣንስተይቲ ኣንበሳ ዓሪፉ፤ ቅልፅምን ርእስን ይሰብር።
Amharic Tigrinya 2011 ብዛዕባ ጋድ ድማ በለ። እቲ ንጋድ ዝግፍሔ ብሩኽ ይኹን። ከም ኣንስታይቲ ኣንበሳ ይስፈር። ቅልጽምን መንበስበስታን ይሰብር፡