Deuteronomy 33:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ዛቡሎን ድማ ከምዚ በለ፦ ዛቡሎን ብሰሪ ስደትካ ተሓጐስ። ኢሳኮር ድማ ኣብ ድንኳናትኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ዛብሎንም እንዲህ አለ፦ ዛብሎን ሆይ፥ በመውጣትህ፥ ይሳኮር ሆይ፥ በድንኳንህ ውስጥ ደስ ይበላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ዛብሎንም እንዲህ አለ። ዛብሎን ሆይ፥ በመውጣትህ፥ ይሳኮር ሆይ፥ በድንኳንህ ውስጥ ደስ ይበላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ዛብሎን ስለ ይሳኮር ነገዶችም እንዲህ አለ፦ “ዛብሎን በመርከብ ስትጓዝ ደስ ይበልህ፤ ይሳኮርም በቤትህ ሆነህ ደስ ይበልህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዛብሎና ዛርያባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔኖ ዛብሎና፥ ኔን ነ ከሳን ናሸታ፤ ይሳኮራ፥ ኔንካ ነ ዱንካንያን ናሸታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Zaabiloona zariyaabaa hawaadan yaageedda; «Neenoo Zaabiloonaa, neeni ne kessan nashetaa; Yisaakooraa, neenikka ne dunkkaaniyaan nashetaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zaabiloone qommota gishshassinne Yisakoore qommota gishshas Musey, «Zaabiloone! Neni ne kessan ufayetta; Yisakoore! Nenikka ne dunkaane giddon ufayetta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዛቢሎኔ ቆሞታ ጊሻሲኔ ዪሳኮሬ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ዛቢሎኔ! ኔኒ ኔ ኬሳን ኡፋዬታ፤ ዪሳኮሬ! ኔኒካ ኔ ዱንካኔ ጊዶን ኡፋዬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዛብሎና ኮቻባ፥ “ዛብሎና፥ ኔኒ ነ ከሳን ኡፋይታ፤ ይሳኮራ፥ ኔኒ ነ ዱንካንያን ኡፋይታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zabloona kochaaba, “Zabloona, neeni ne kessan ufayta; Yisaakora, neeni ne dunkaaniyan ufayta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ዛብሎንም እንዲህ አለ፦ “ዛብሎን ሆይ፤ ወደ ውጭ በመውጣትህ፣ አንተም ይሳኮር በድንኳኖችህ ውስጥ ደስ ይበልህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ዛብሎን ስለ ይሳኮር ነገዶችም እንዲህ አለ፦ “ዛብሎን በመርከብ ስትጓዝ ደስ ይበልህ፤ ይሳኮርም በቤትህ ሆነህ ደስ ይበልህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ዛብሎን ከምዙይ በለ፦ “ኣታ ዛብሎን፥ ብምውፃእኻ ደስ ይበልካ፤ ኣታ ይሳኮርውን ኣብ ድንኳናትካ ደስ ይበልካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባ ዛብሎን ድማ በለ። ኣታ ዛብሎን፡ ብምውጻእካ ባህ ይበልካ። ኣታ ይሳኮርውን ኣብ ድንኳናትካ። |