Deuteronomy 33:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክብሩ ከም በዅሪ ብዕራይ፡ ቀርኑ ድማ ከም ቀርኒ ዩኒኮርን እዩ። በዚ ድማ ንህዝቢ ክሳብ ጫፋት ምድሪ ክደፍኦም እዩ፤ ዓሰርተ ሽሕ ኤፍሬም፡ ኣሽሓት ምናሴ ድማ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ውበቱ እንደ ላም በኵር ነው፤ ቀን​ዶቹ አንድ ቀንድ እን​ዳ​ለው ናቸው፤ በእ​ነ​ርሱ እስከ ምድር ዳርቻ ያሉ​ትን አሕ​ዛብ ሁሉ ይወ​ጋል፤ የኤ​ፍ​ሬም እልፍ አእ​ላ​ፋት፥ የም​ና​ሴም አእ​ላ​ፋት እነ​ርሱ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለላሞች በኵር ግርማ ይሆናል፤ ቀንዶቹ አንድ ቀንድ እንዳለው ናቸው፤ በእነርሱ እስከ ምድር ዳርቻ ያሉትን አሕዛብ ሁሉ ይወጋል፤ የኤፍሬም እልፍ አእላፋት፥ የምናሴም አእላፋት እነርሱ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለላሞች በኩር ግርማ ይሆናል፥ ቀንዶቹ አንድ ቀንድ እንዳለው ናቸው፥ በእነርሱ እስከ ምድር ዳርቻ ያሉትን አሕዛብ ሁሉ ይወጋል፥ የኤፍሬም እልፍ አእላፋት፥ የምናሴም አእላፋት እነርሱ ናቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ኮይሮ የለቴዳ ኮሩማዳን ምኖ፤ አ ካጨቱ መን ካጭያዳን ምኖ። አ ካጨቱ ሻአን ፓይደትያ ምናሰ ዛራቱዋ፤ ታሙ ሻአን ፓይደትያ ኤፍሬማ ዛራቱዋ። ሄ ካጨቱዋን እ ካዉተቱዋ ቃይጫና፤ ቢታ ጋጻ ጋካናዉ ኡንቱንታ እ ሱጋና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo koyiro yeletteedda korumaadan mino; Aa kac'etuu mentsaa kac'iyaadan mino. Aa kac'etuu sha"an paydetiyaa Minaase zaratuwaa; tammu sha"an paydetiyaa Efireema zaratuwaa. He kac'etuwaan I kawutetsatuwaa k'ayc'c'ana; biittaa gas'aa gakkanaw unttuntta I sugana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefe teemay korma boora mala yashiso; iza kaceti menththa kace mala mino gidetto; iza kaceti shiyan qoodettiza Minaase zaretanne tammu shiyan qoodettiza Efreeme zareta; he kacetan izi kawoteththata qaycana; biitta gaxa gakkanaas istta izi gooddana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌ ቴማይ ኮርማ ቦራ ማላ ያሺሶ፤ ኢዛ ካጬቲ ሜን ካጬ ማላ ሚኖ ጊዴቶ፤ ኢዛ ካጬቲ ሺያን ቆዴቲዛ ሚናሴ ዛሬታኔ ታሙ ሺያን ቆዴቲዛ ኤፍሬሜ ዛሬታ፤ ሄ ካጬታን ኢዚ ካዎቴታ ቃይጫና፤ ቢታ ጋጻ ጋካናስ ኢስታ ኢዚ ጎዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፍ ኮይሮ የለትዳ ኮርማዳ ምኖ፤ እያ ካጨት መን ካጨዳ ምኖ። እያ ካጨት ታሙ ሙኩሉን ታይበትያ ኤፍሬማ ኮቻታ፤ ሙኩላን ታይበትያ ምናሰ ኮቻታ። ሄ ካጨታን እ ካዎተታ ቃይጫና፤ ቢታ ጋፃ ጋካናዉ እ ኤንታ ሱጋና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefi koyro yeletida kormada mino; iya kaceti mentha kaceda mino. Iya kaceti tammu mukulan taybetiya Efreema kochata; mukulun taybetiya Minaase kochata. He kacetan I kawotethata qaycana; biitta gaxaa gakanaw I enta sugana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በግርማው እንደ በኵር ኰርማ ነው፤ ቀንዶቹም የጐሽ ቀንዶች ናቸው። በእነርሱም ሕዝቦችን፣ በምድር ዳርቻ ላይ ያሉትን እንኳ ሳይቀር ይወጋል፤ እነርሱም የኤፍሬም ዐሥር ሺዎቹ ናቸው፤ የምናሴም ሺዎቹ እንደዚሁ ናቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዮሴፍ ግርማ እንደ ኰርማ አስፈሪ ነው፤ ቀንዶቹም እንደ ጐሽ ቀንዶች ጠንካሮች ናቸው፤ በእነርሱም ሕዝቦችን ይወጋል፤ እስከ ምድር ዳርቻም ያባርራል፤ የኤፍሬም ዐሥር ሺሆች የምናሴም ሺሆች እንደዚያው ናቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግርማ ዮሴፍ ከም በዅሪ ኣርሒ እዩ፤ ኣቕርንቱ ኸም ሓደ ዝቐርኑ ሓርሽ እዮም፤ ብኣኣቶም ገይሩ ክሳዕ ወሰናት ምድሪ ንዘለዉ፥ ንዅሎም ኣህዛብ ይወግኦም፤ እዚኣቶም ኣእላፋት ኤፍሬምን ኣሽሓት ምናሴን እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ግርማ እቲ በኹሪ ኣርሓኡ ናቱ እዩ፡ ኣቕርንቱ ኣቕርንቲ ጎባይ እዩ፡ ብእኡ ገይሩ ንኹሎም ህዝብታት ክሳዕ ወሰናት ምድሪ ይወግኦም፡ እዚኣቶም ኣእላፋት ኤፍሬምን ኣሽሓት ምናሴን እዮም።