Deuteronomy 33:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ ብንያም ድማ፡ እቲ ፍቑር እግዚኣብሄር ብሰላም ምስኡ ኪነብር እዩ። እግዚኣብሄር ድማ ምሉእ መዓልቲ ኪሽፍኖ፡ ኣብ መንጎ ኣብራኹውን ኪነብር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ ብን​ያ​ምም እን​ዲህ አለ፦ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ወ​ደደ በእ​ርሱ ዘንድ ተማ​ምኖ ይኖ​ራል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በዘ​መኑ ሁሉ ይጋ​ር​ደ​ዋል፤ በት​ከ​ሻ​ውም መካ​ከል ያድ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ብንያምም እንዲህ አለ። በእግዚአብሔር የተወደደ በእርሱ ዘንድ ተማምኖ ይኖራል፤ ቀኑን ሁሉ ይጋርደዋል፥ በትከሻውም መካከል ያድራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ብንያምም እንዲህ አለ፦ “በጌታ የተወደደ በእርሱ ዘንድ ተማምኖ ይኖራል፤ ቀኑን ሁሉ ይጠብቀዋል፤ በትከሻዎቹም መካከል ያርፋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢንያማ ዛርያባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳይ ሲቄዳ አሳይ አን አማነቲደ ደኤ። ጋላሳ ኩመንን ኡንቱንታ መና ጎዳይ ናጌ፤ ባረ ሀሽያን ቶኪደ ሸምፕሴ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biiniyaama zariyaabaa hawaadan yaageedda; «Med'inaa Goday siik'eedda Asay aan ammanettiide de'ee. Gallassaa kumentsan unttuntta Med'inaa Goday naagee; bare hashiyaan tookkiide shemppisee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biniyaame qommota gishshas Musey, «GODAY siiqida asi izan ammanetti dees; ubba gallas istta izi naagees; ba hashen tookkidi shempisees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢኒያሜ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ጎዳይ ሲቂዳ ኣሲ ኢዛን ኣማኔቲ ዴስ፤ ኡባ ጋላስ ኢስታ ኢዚ ናጌስ፤ ባ ሃሼን ቶኪዲ ሼምፒሴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብንያመ ኮቻባ፥ “ጎዳን ዶሰትዳይ እያን አማነትድ ደኤስ፤ ቃማ ጋላስ እ ኤንታ ናጌስ፤ ባ ሀሽያን ቶክድ ሸምፕሴስ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biniyaame kochaaba, “Godan dosetiday iyan ammanetidi de7ees; qamma gallas I enta naagees; ba hashiyan tookidi shempisees.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለ ብንያም እንዲህ አለ፦ “ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ወዳጅ የሆነ በእርሱ ተጠብቆ በሰላም ይረፍ፤ ቀኑን ሙሉ ይጋርደዋልና፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚወድደውም ሰው በትከሻዎቹ መካከል ያርፋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ብንያምም ነገድ እንዲህ አለ፦ “እግዚአብሔር የሚወደው ያለ ስጋት ይረፍ፤ ኀያሉ አምላክ ቀኑን ይጠብቀዋል። በእግዚአብሔር ጥበቃም ሥር ይኖራል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዛዕባ ብንያም ከምዙይ በለ፦ “ብእግዚኣብሄር ዝተፈተወ፥ ብእኡውን ተኣማሚኑ ይነብር፤ ምሉእ መዓልቲ የፅልለሉ፤ ኣብ መንጎ ማእገሩ ድማ ይሓድር።”
Amharic Tigrinya 2011 ብዛዕባ ብንያም በለ፡ ፍቑር እግዚኣብሄር ምስኡ ብህድኣት ኪነብር እዩ፡ ምሉእ መዓልቲ የጽልሎ፡ ኣብ መንጎ መንኩቡ ድማ ይሐድር።