Deuteronomy 32:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ልዑል ርስቶም ኣብ መንጎ ኣህዛብ ምስ መቐለ፡ ንደቂ ኣዳም ካብ ነንሕድሕዶም ምስ ፈለዮም፡ ከከም ብዝሒ ደቂ እስራኤል ዶባት ህዝቢ ኣቘመ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልዑል አሕዛብን በከፈላቸው ጊዜ፥ የአዳምንም ልጆች በለያቸው ጊዜ፥ እንደ እግዚአብሔር መላእክት ቍጥር፥ አሕዛብን በየድንበራቸው አቆማቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥ የአዳምን ልጆች በለየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቍጥር የአሕዛብን ድንበር አቆመ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥ የሰውን ልጆች በለየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቍጥር የአሕዛብን ድንበር አቆመ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማይ ካዉተቶ ኡንቱንቱ ደኢያሳ ላትሴዳ ዎደ፥ አሳ ናናቱዋ ኡንቱንቱ ዛርያን ዛርያን ሻኬዳ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳ ፓይዱዋዳን፥ ኡንቱንቱ ዛዋ ኤሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe D'ok'k'ay kawutetsatoo unttunttu de'iyaasaa laatisseedda wode, asaa naanatuwaa unttunttu zariyaan zariyaan shaakkeedda wode, Israa'eeliyaa asaa payduwaadan, unttunttu zawaa esseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ubbaafe Dhoqqa Xoossay kawoteththatas biitta gishechchida wode, asa nayta istta zaren zaren shaakkida wode, Isra7eele asaa qooda keena kawoteththatas dhas woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኡባፌ ቃ ጾሳይ ካዎቴታስ ቢታ ጊሼቺዳ ዎዴ፥ ኣሳ ናይታ ኢስታ ዛሬን ዛሬን ሻኪዳ ዎዴ፥ ኢስራኤሌ ኣሳ ቆዳ ኬና ካዎቴታስ ስ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማይ ካዎተታስ ኤንታ ላታ ሻክዳ ዎደ፥ አሳ ዘረካ ዱማይዳ ዎደ፥ እስራኤለ አሳ ታይቡዋ መላ፥ አሳስ ኤንታ ዛዋ ኤስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaamay kawotethatas enta laata shaakida wode, asa zerethika dummayida wode, Isra7eele asaa taybuwa mela, asaas enta zawa essis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን በሰጠ ጊዜ፣ የሰውንም ዘር በለያየ ጊዜ፣ በእስራኤል ልጆች ቍጥር ልክ፣ የአሕዛብን ርስት ድንበር ለየ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር ለሕዝቡ ርስታቸውን ባከፋፈለ ጊዜ፥ የሰውን ዘር በለያየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቊጥር ብዛት፥ ለሕዝቡ ድንበርን ሠራላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ልዑል ንህዝብታት ርስቲ ምስ ኣውረሶም፥ ንደቂ ኣዳም ምስ ፈላለዮም፥ ከም ቍፅሪ መላእኽቲ ወሰናት ህዝብታት መደበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ልዑል ንህዝብታት ምስ ኣረተዮም፡ ንደቂ ኣዳም ምስ ፈላለዮም፡ ከም ቁጽሪ ደቂ እስራኤል ዶባት ህዝብታት መደበ። |