Deuteronomy 32:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ዓያሹን ዘይለባማትን ህዝቢ፡ ንእግዚኣብሄር ከምዚ ዲኹም ትመልስዎ፧ ኣቦኻ ድዩ ዝገዝኣካ? ንሱ ድዩ ፈጢሩካን ዘጽንዓካን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደንቆሮ፥ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህን ትመልሳለህን? የፈጠረህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ የማታስተውልና ኀሊና ቢስ ሕዝብ፥ ለጌታ ምላሽህ እንዲህ ነው? እርሱ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና የሠራህ ያጸናህም እርሱ አይደለምን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ ኤያነ አኬክ ባይና አሳዉ፥ ህንተ መና ጎዳዉ እምያ ዛሩ ሀዌ? እ ህንተና መዳ ህንተ አዉዋ ግደኔ? እ ህንተና መደ፥ ምንስ ኤሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo eeyyanne akeeki bayinna asaw, hintte Med'inaa Godaw immiyaa zaaruu hawe? I hinttena med'd'eedda hintte Aawuwaa gidennee? I hinttena med'd'iide, minisi esseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intteno eeyatoo! Qasseka wozinay bayndaytoo! Intte GODAAS immiza zaaroy hayssee? Inttena medhdhida intte aaway iza gidennee? Inttena medhdhidi hayssas gaththiday iza gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴኖ ኤያቶ! ቃሴካ ዎዚናይ ባይንዳይቶ! ኢንቴ ጎዳስ ኢሚዛ ዛሮይ ሃይሴ? ኢንቴና ሜዳ ኢንቴ ኣዋይ ኢዛ ጊዴኔ? ኢንቴና ሜዲ ሃይሳስ ጋዳይ ኢዛ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ ኤያነ አኬክ ባይና አሳዉ፥ ህንተ ጎዳስ እምያ ዛሮይ ሀይሴ? እ ህንተና መዳ ህንተ አዋ ግደኔ? ህንተና መድ ምን ኤስዳይ እያ ግደኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, eeyanne akeeki bayna asaw, hinte Godaas immiya zaaroy haysee? I hintena medhida hinte Aawa gidennee? hintena medhidi minthi essiday iya gidennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ ተላላና ጥበብ የጐደለህ ሕዝብ፣ ለእግዚአብሔር (ለያህዌ) የምትመልስለት በዚህ መንገድ ነውን? አባትህ ፈጣሪህ ፣ የሠራህና ያበጀህ እርሱ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ሞኞችና ኅሊና ቢሶች፥ የእግዚአብሔርን ዋጋ የምትከፍሉ በዚህ ዐይነት ነውን? እርሱ የፈጠራችሁ አባታችሁ አይደለምን? የመሠረታችሁስ እርሱ አይደለምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣታ ዓሻን ዘይለባምን ህዝቢ፥ ንእግዚኣብሄርዶ እዙይ ትፈድዮ? እቲ ዝፈጠረካ ኣቦኻኸ ንሱዶ ኣይኮነን? ዝፈጠረካን ዘቖመካን ንሱዶ ኣይኮነን?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ዓሻን ዘየለባምን ህዝቢ፡ ንእግዚኣብሄር እዚዶ ትፈድይዎ፡ እቲ ዝፈጠረካ ኣቦኻስ ንሱዶ ኣይኮነን። ዝገብረካን ዘዳለወካን ንሱ እዩ። |