Deuteronomy 32:51 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ምድረበዳ ሲን ኣብ ማያት መሪባ-ካዴሽ ኣብ ማእከል ደቂ እስራኤል ኣባይ ስለ ዝጠሓድኩምኒ። ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤል ስለ ዘይቀደስካኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች መካ​ከል በጺን ምድረ በዳ በቃ​ዴስ ባለው በክ​ር​ክር ውኃ ለቃሌ አል​ታ​ዘ​ዛ​ች​ሁ​ምና፥ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች መካ​ከል አል​ቀ​ደ​ሳ​ች​ሁ​ኝ​ምና፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወንድምህም አሮን በሖር ተራራ እንደ ሞተ ወደ ወገኖቹም እንደ ተከማቸ፥ በወጣህበት ተራራ ሙት፥ ወደ ወገኖችህም ተከማች፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምክንያቱም ሁለታችሁም በጺን ምድረ በዳ፥ በቃዴስ በመሪባ ውሃ አጠገብ በእኔ ላይ መታመናችሁን በእስራኤላውያን ፊት ስላጐደላችሁና ቅድስናዬንም በእስራኤላውያን መካከል ስላላከበራችሁ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ላኡካ እስራኤልያ አሳ ስንን ታዉ አማነትበይክታ፤ ጺና መላ ቢታን፥ ቃዴሳ ካታማ ማታን ደእያ ማሪባ ሃ ማታን፥ ታ ጌሻተ እስራኤልያ አሳ በስበይክታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, hintte laa"uukka Israa'eeliyaa asaa sintsan taw ammanettibeykkita; S'iina mela biittaan, K'aadeesa katamaa matan de'iyaa Mariiba haatsaa matan, ta geeshshatetsaa Israa'eeliyaa asaa bessibeykkita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte nam7ayka Isra7eele asaa sinththan taas ammanettibeekketa; Xiine bazzon Qaadeese katamaa matan diza Mariiba haaththa achchan ta geeshshateththaa Isra7eele asaa bessibeekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ናምኣይካ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲንን ታስ ኣማኔቲቤኬታ፤ ጺኔ ባዞን ቃዴሴ ካታማ ማታን ዲዛ ማሪባ ሃ ኣቻን ታ ጌሻቴ ኢስራኤሌ ኣሳ ቤሲቤኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ናምአይ እስራኤለ አሳ ስንን ታዉ አማነትበከታ። ሲና መላ ቢታን፥ ቃደሳ ማታን ደእያ ማርባ ሃ ማታን ታ ጌሻተ እስራኤለ አሳ በስበከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte nam7ay Isra7eele asaa sinthan taw ammanetibeketa. Siina mela biittan, Qaadesa matan de7iya Mariba haatha matan ta geeshshatetha Isra7eele asaa bessibeketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ የሚሆንበት ምክንያት ሁለታችሁም በጺን ምድረ በዳ፣ በቃዴስ በመሪባ ውሃ አጠገብ በእኔ ላይ መታመናችሁን በእስራኤላውያን ፊት ስላጐደላችሁና ቅድስናዬንም በእስራኤላውያን መካከል ስላላከበራችሁ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ ሁለታችሁም በእስራኤል ሕዝብ ፊት ለእኔ ታማኞች ሆናችሁ አልተገኛችሁም፤ በጺን ምድረ በዳ በቃዴስ ከተማ አጠገብ በምትገኘው በመሪባ ውሃ ምንጮች አጠገብ በነበራችሁበት ጊዜ በእስራኤል ሕዝብ ፊት እንድከበር አላደረጋችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ኣብ ማይ ጐይቊ፥ ኣብ ቃዴስ ኣብ ምድረ በዳ ሲን ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ስለ ዘይተኣዘዝኩምኒ፥ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ከዓ ስለ ዘይቀደስኩምኒ፥
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኣብ ማይ መሪባ፡ ኣብ ቅቃዴስ ኣብ በረኻ ሲን ኣብ ማእከል ደቂ እስራኤል ስለ ዝዐመጽኩምኒ፡ ኣብ ማእከል ደቂ እስራኤል ከአ ስለ ዘይቀደኩምኒ እዩ።