Deuteronomy 32:47 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዓኻትኩም ንኸንቱ ኣይኰነን። ህይወትካ እዚ እያ እሞ፤ በዚ ጕዳይ እዚ ድማ ኣብታ ንዮርዳኖስ ክትወርሳ እትሰግሩላ ምድሪ ዕድሜኹም ከተናውሑ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህ ነገር ሕይወታችሁ ነው እንጂ ለእናንተ ከንቱ አይደለምና፤ በዚህም ነገር ትወርሱአት ዘንድ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ በምትገቡባት ምድር ዘመናችሁ ይረዝማል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም እንዲህ አላቸው። የዚህን ሕግ ቃሎች ሁሉ ይጠብቁና ያደርጉ ዘንድ ልጆቻችሁን እንድታዝዙበት ዛሬ የምመሰክርላችሁን ቃል ሁሉ በልባችሁ አኑሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ ነገር ለእናንተ ሕይወታችሁ ነው እንጂ ከንቱ ነገር አይደለም። በዚህም ነገር ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ለመውረስ በምትገቡባት ምድር ረጅም ዘመን ትኖራላችሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ቃላይ ህንተንቶ ደኦፐ አትና፥ ጮ መላ ቃላ ግደና። ሀ ቃላ ናጎፐ፥ ህንተ ዮርዳኖሳ ፕኒደ ላታና ቢታንካ አዱሳ ላይ ደአና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha k'aalay hinttenttoo de'oppe attina, c'oo mela k'aalaa gidenna. Ha k'aalaa naagooppe, hintte Yorddaanoosa pinniide laattana biittankka adussa laytsaa de'ana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha qaalay inttes de7oppe attiin coo mela qaalaa gidenna; ha qaala naagikko intte Yordaanoose pinnidi laattana biittankka adussa layth intte de7ana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ቃላይ ኢንቴስ ዴኦፔ ኣቲን ጮ ሜላ ቃላ ጊዴና፤ ሃ ቃላ ናጊኮ ኢንቴ ዮርዳኖሴ ፒኒዲ ላታና ቢታንካ ኣዱሳ ላይ ኢንቴ ዴኣና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ቃላይ ህንተዉ ደኦፐ አትሽን፥ ጮ ቃላ ግደና። ህንተ ሀ ቃላ ናግኮ፥ ዮርዳኖሰ ፕንድ ላታና ቢታን አዱሳ ላይ ዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha qaalay hintew de7ope attishin, coo qaala gidenna. Hinte ha qaala naagiko, Yordaanose pinnidi laattana biittan adussa laythi daana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቃሎቹ ለእናንተ ሕይወታችሁ እንጂ እንዲሁ ባዶ ቃሎች አይደሉም፤ በእነርሱ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ፣ በምትወርሷትም ምድር ረዥም ዘመን ትኖራላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ ሕግ የባዶ ቃላት ቅንብር አይደለም፤ እርሱ የሕይወታችሁ መሠረት ነው፤ ስለዚህ ለዚህ ቃል ታዛዦች ሁኑ፤ ይህን ብታደርጉ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ በምትወርሱአት ምድር ለረዥም ዘመን ትኖራላችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ቓል እዙይ ህይወትኩም እዩ እምበር፥ ከንቱ ቓል ኣይኮነን፤ ኣብታ ንስኻትኩም ንዮርዳኖስ ተሳጊርኩም ክትወርስዋ ዘለኩም ምድሪ ድማ በዝ ቓል እዙይ ዕድሜኹም ክተንውሑ ኢኹም፤” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ነገር እዚ ህይወትኩም እዩ እበር፡ ከንቱ ነገር ኣይኮነን፡ ኣብታ ንስኻትኩም ክትወርስዋ ንዮርዳኖስ እተሳገርዎ ዘሎኹም ምድሪ ድማ በዚ ነገር እዚ መዓልትታትኩም ተንውሑ። |