Deuteronomy 32:44 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ መጺኡ ንዅሉ ቓላት እዚ ዳዊት እዚ ኣብ ቅድሚ እዝኒ እቶም ህዝቢ፡ ንሱን ሆሴእ ወዲ ነዌን ተዛረበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም በዚ​ያች ቀን ይህ​ችን መዝ​ሙር ጻፋት፤ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች አስ​ተ​ማ​ራት፤ ሙሴም ገባ እር​ሱና የነዌ ልጅ ኢያ​ሱም የዚ​ህ​ችን ሕግ ቃሎች ሁሉ በሕ​ዝቡ ጆሮ ተና​ገሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባሪያዎቹን ደም ይበቀላልና፥ ጠላቶቹንም ይበቀላቸዋልና፥ ምድሪቱንና ሕዝቡን ይክሳልና እናንተ አሕዛብ ሆይ፥ ከሕዝቡ ጋር ደስ ይበላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ከነዌ ልጅ ከኢያሱ ጋር የዚህን መዝሙር ቃሎች በሕዝቡ ጆሮ ተናገረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴነ ኔዌ ናአይ ኢያሱ እስራኤልያ አሳ ስሲደ፥ ሀ ማዝሙርያ ቃላ ኡባ ሃሳዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Musenne Neewe na'ay Iyyaasu Israa'eeliyaa asaa sissiide, ha mazimuriyaa k'aalaa ubbaa haasayeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Museynne Nawe naa Iyaasoy derezi siyishin ha mazamureza yootida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይኔ ናዌ ና ኢያሶይ ዴሬዚ ሲዪሺን ሃ ዬዛ ዮቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይነ ናወ ናአይ እያሱይ እስራኤለ አሳ ሺሽድ፥ ሀ ማዝሙርያ ኡባ አሳይ ስእሽን የፅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Museynne Nawe na7ay Iyyasuy Isra7eele asaa shiishidi, ha mazmuriya ubbaa asay si7ishin yexidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴም ከነዌ ልጅ ከኢያሱ ጋር መጥቶ የዚህን መዝሙር ቃሎች በሕዝቡ ጆሮ ተናገረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴና የነዌ ልጅ ኢያሱ ሕዝቡ እንደሚሰማ አድርገው ይህን መዝሙር አነበቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ፥ ምስ ኢያሱ ወዲ ነዌ መፂኡ ዅሉ ቓል እዝ መዝሙር እዙይ ንህዝቢ ተዛረበ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ፡ ንሱ ምስ እያሱ ወዲ ኔዌ፡ መጺኡ ኣብ እዝኑ እቲ ህዝቢ ኹሉ ቓላት እዚ መዝሙር እዚ ተዛረበ።