Deuteronomy 32:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ኣህዛብ፡ ምስ ህዝቡ ተሓጐሱ፡ ሕነ ባሮቱ ሕነ ኺፈዲ፡ ንጸላእቱውን ሕነ ኺፈድየሎም፡ ንሃገሩን ንህዝቡን ኪምሕር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰማያት ሁሉ በአንድነት ደስ ይላቸዋል፤ የእግዚአብሔርም መላእክት ሁሉ ይሰግዱለታል። አሕዛብም ከሕዝቡ ጋር ደስ ይላቸዋል። የእግዚአብሔር ልጆች ሁሉ እርሱ ጽኑዕ ነው ይላሉ፤ የልጆቹን ደም ይበቀላልና፥ ጠላቶቹንም ይበቀላቸዋልና፥ ለሚጠላቸውም ፍዳቸውን ይከፍላቸዋልና፥ እግዚአብሔርም የሕዝቡን ምድር ያነጻል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከተወጉት ከተማረኩትም ደም፥ ፍላጾቼን በደም አሰክራለሁ፤ ከጠላት አለቆችም ራስ ሰይፌ ሥጋ ይበላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የአገልጋዮቹን ደም ይበቀላልና፥ ጠላቶቹንም ይበቀላቸዋልና፥ ምድሪቱንና ሕዝቡን ይክሳልና፥ እናንተ አሕዛብ ሆይ፥ ከሕዝቡ ጋር ደስ ይበላችሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ ካዉተቶ፥ ጾሳ አሳና ናሸትተ። እ ባረ ቆማቱ ሱ አቻና፤ ባረ ሞርከቱዋ ቦላንካ ሀሉዋ ከሳና። ቢታን ደእያ ባረ አሳ ናጋራካ አቶ ጋና ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo kawutetsatto, S'oossaa asaana nashetite. I bare k'oomatuu suutsaa achchana; bare morkkatuwaa bollankka haluwaa kesana. Biittan de'iyaa bare asaa nagaraakka atto gaana yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intteno kawoteththatoo! GODAY ba oosanchchata suuth accana; morkketa bolla halo kessana; bana ixxizayta qaxxayana; ba dereza nagara wursana; biittayokka tunateththafe geeshshana; hessa gishshas intte iza asaara issife ufayettite» giidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴኖ ካዎቴቶ! ጎዳይ ባ ኦሳንቻታ ሱ ኣጫና፤ ሞርኬታ ቦላ ሃሎ ኬሳና፤ ባና ኢጺዛይታ ቃጻያና፤ ባ ዴሬዛ ናጋራ ዉርሳና፤ ቢታዮካ ቱናቴፌ ጌሻና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ኢዛ ኣሳራ ኢሲፌ ኡፋዬቲቴ» ጊዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎተቶ፥ ጎዳ አሳራ ኡፋይትተ፤ እ ባ አይለታ ሱ አጫና። ባ ሞርከታ ቦላ ሀሎ ከያና፤ ቢታን ደእያ ባ አሳ ናጋራ አቶ ጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawotethato, Godaa asaara ufaytite; I ba aylleta suutha accana. Ba morketa bolla halo keyana; biittan de7iya ba asaa nagaraa atto gaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሕዛብ ሆይ፤ ከሕዝቡ ጋር ደስ ይበላችሁ ፤ እርሱ የአገልጋዮቹን ደም ይመልሳል፤ ጠላቶቹንም ይበቀላል። ምድሪቱንና ሕዝቡን ይቤዣቸዋልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሕዝቦች ሆይ፥ እግዚአብሔር የአገልጋዮቹን ደም ይበቀላል፤ ጠላቶቹንም ይበቀላቸዋል፤ የሚጠሉትን ቀጥቶ የሕዝቡን ኃጢአት ያስተሰርያል፤ የምድሪቱን ርኲሰት ያነጻል ስለዚህ ከእርሱ ሕዝብ ጋር ደስ ይበላችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንደም ባሮቱ ተበቂሉ፥ ንመፃርርቱ ሕነ ኽፈዲ፥ ንምድሩ፥ ንህዝቡ ኽዕረቕ እዩ እሞ፥ ኣቱም ህዝብታት፥ ምስ ህዝቡ ተሓጐሱ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደም ባሮቱ ተበቂሉ፡ ንመጻርርቱ ሕነ ኺፈዲ፡ ንምድሩ፡ ንህዝቡ ኺዕረቕ እዩ እሞ፡ ኣቱም ህዝብታት፡ ምስ ህዝቡ ተሓጎሱ። |