Deuteronomy 32:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቍጥዓ ጸላኢ ስለ ዝፈርህኩ፡ ተጻረርቶም ጓና ከይመላለሱ፡ ኢድና ልዕል ኢላ እያ፡ እግዚኣብሄር ከኣ እዚ ዅሉ ኣይገበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ጠላ​ቶ​ቻ​ቸው እን​ዳ​ይ​ታ​በዩ፦ እጃ​ችን ከፍ ከፍ አለች እንጂ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይህን ሁሉ አላ​ደ​ረ​ገም እን​ዳ​ይሉ፥ በቍጣ ጠላት ሆኑኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እበትናቸዋለሁ አልሁ፤ ከሰዎችም መካከል መታሰቢያቸውን አጠፋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ጠላቶቻቸው እንዳይታበዩ፦ ‘እጃችን ከፍ ከፍ አለች እንጂ ጌታ ይህን ሁሉ አላደረገም’ እንዳይሉ፥ ስለ ጠላት ትንኮሳ አሰብኩ ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኡንቱንቱ ሞርከቱ፥ ‘ኑ ዎልቃይ ኡንቱንታ ጾኔዳ፤ ሀዋ ኡባ መና ጎዳይ ኦቤና’ ያጊደ ኦቶሩዋን ጬቀተናን አግክኖ ያጋደ ቆፓድ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin unttunttu morkketuu, ‹Nu wolk'k'ay unttuntta s'ooneedda; hawaa ubbaa Med'inaa Goday ootsibeenna› yaagiide otoruwaan c'eek'ettennaan aggikkino yaagaade k'oppaad» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin istta morkketi, ‹Nuni nu wolqqan istta xoonidos attiin Xoos gidenna› giidi otoreteththan ceeqettidi tana hanqeththanaakko gaada qoppays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስታ ሞርኬቲ፥ ‹ኑኒ ኑ ዎልቃን ኢስታ ጾኒዶስ ኣቲን ጾሴ ጊዴና› ጊዲ ኦቶሬቴን ጬቄቲዲ ታና ሃንቄናኮ ጋዳ ቆፓይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኤንታ ሞርከት፥ ‘ፆንዳይ ኑና፤ ሀ ኡባ ኦዳይ ጎዳ ግደና፤ ያግድ ኦቶሮን ጬቀቶና መላ ጋዳ አጋጋስ’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin enta morketi, ‘Xooniday nuna; ha ubbaa oothiday Godaa gidenna; yaagidi otoron ceeqetonna mela gada aggaagas’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ጠላቶቻቸው እንዳይታበዩ፣ ‘ድል ያደረገችው እጃችን እንጂ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይህን ሁሉ አላደረገም’ እንዳይሉ፣ የጠላትን መነሣሣት ሠጋሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ጠላቶቻቸው ‘አሸናፊዎች እኛ ነን እንጂ እግዚአብሔር አይደለም’ ብለው በመታበይ ያስቈጡኛል ብዬ አስባለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ፀላእቱ ምእንቲ ከይዕበዩ፦ ነዝ ዅሉ እታ ብርትዕቲ ኢድና ደኣ እምበር፥ እግዚኣብሄር ኣይኮነን ዝገበሮ፥ ከይብሉ፥ ቍጥዓ ፀላእቱ ፈራሕኹ።”
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ምቁንጻብ ጸላኢ ፈራህኩ፡ እቶም ወደረኛታቶም ተጋግዮም፡ ነዚ ኹሉ እታ ልዕልቲ ኢድና ደአ እምበር፡ እግዚኣብሄር ኣይኮነን ዝገብሮ፡ ከይብሉ።