Deuteronomy 32:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብቝጥዓይ ሓዊ ተቓጺሉ ናብ ሲኦል ኪነድድ እዩ፣ ንምድሪ ምስ ፍርያቱ ኺበልዕ እዩ፣ ንመሰረታት ኣኽራን ከኣ ሓዊ ኺነድድ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እሳት ከቍጣዬ ትነድዳለችና፥ እስከ ሲኦል ድረስ ታቃጥላለች፤ ምድርንም ከፍሬዋ፤ ጋር ትበላለች፤ የተራሮችን መሠረት ታነድዳለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዕብራይስጥ ይሹሩን የሚለውን ግዕዙ ያዕቆብ ይለዋል። በምናምንቴዎቻቸውም አስቈጡኝ፤ እኔም ሕዝብ ባልሆነው አስቀናቸዋለሁ፤ በማያስተውል ሕዝብ አስቈጣቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እሳት ከቁጣዬ ትነድዳለች፤ እስከ ሲኦል ድረስ ታቃጥላለች፤ ምድርንም ከፍሬዋ ጋር ትበላለች፤ የተራሮችን መሠረትም ታነድዳለች።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ሀንቁ ታማዳን ኤጺደ፥ ጋድያን ደእያዋ ኡባ ጹጋና። ሄ ታማይ ስኦልያን ደእያዋናካ ጋደ ጹጋና፤ ደርያ ባሱዋ ጋካናዉ፥ ሄ ታማይ ማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta hank'k'uu tamaadan ees's'iide, gadiyaan de'iyaawaa ubbaa s'uuggana. He tamay Si'ooliyaan de'iyaawaanakka gatsiide s'uuggana; deriyaa baasuwaa gakkanaw, he tamay maana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta hanqoy tama mala eexxana; biittanne biitta bolla diza ubbaa xuuggana; he tamay si7oole ciimmaa gakkanaas eexxana; tamazi zumaas yoch gakkanaas maana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ሃንቆይ ታማ ማላ ኤጻና፤ ቢታኔ ቢታ ቦላ ዲዛ ኡባ ጹጋና፤ ሄ ታማይ ሲኦሌ ጪማ ጋካናስ ኤጻና፤ ታማዚ ዙማስ ዮች ጋካናስ ማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ሀንቆይ ታማዳ ኤፃና፤ ስኦለ ጋካናዉ ፁጋና። ቢታን ደእያባ ኡባ ማና፥ ደርያ ባሱዋ ጋካናዉ ፁጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta hanqoy tamada eexana; Si7oole gakanaw xuuggana. Biittan de7iyaba ubbaa maana, deriya baasuwa gakanaw xuuggana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በቍጣዬ እሳት ተቀጣጥሏልና፤ እርሱ እስከ ሲኦል ዘልቆ ይነድዳል። ምድርን እስከ ሰብሏ ይበላል፤ የተራሮችንም መሠረት ያቀጣጥላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በቊጣዬ እሳት ይቀጣጠላል፤ እስከ ሲኦል ጥልቀት ድረስ ይነዳል፤ ምድርንና ምርቱን ይበላል። ቃጠሎውም እስከ ተራራዎች መሠረት ድረስ ያቃጥላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብቝጥዓይ ሓዊ ነዲዱ እዩ እሞ፥ ክሳዕ ታሕተዋይ ሲኦል ክነድድ እዩ፤ ንምድሪ ምስ ፍሪኣ ኽበልዓ እዩ፤ መሰረታት እምባ ድማ ኸቃፅል እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብኹራይ ሓዊ ነዲዱ እዩ እሞ፡ ክሳዕ ታሕታይ ሲኦል ይነድድ፡ ንምድሪ ምስ ፍሬኣ ይበልዓ፡ መሰረታት ኣኽራን ድማ የሕርር፡ |