Deuteronomy 32:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብቝጥዓይ ሓዊ ተቓጺሉ ናብ ሲኦል ኪነድድ እዩ፣ ንምድሪ ምስ ፍርያቱ ኺበልዕ እዩ፣ ንመሰረታት ኣኽራን ከኣ ሓዊ ኺነድድ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እሳት ከቍ​ጣዬ ትነ​ድ​ዳ​ለ​ችና፥ እስከ ሲኦል ድረስ ታቃ​ጥ​ላ​ለች፤ ምድ​ር​ንም ከፍ​ሬዋ፤ ጋር ትበ​ላ​ለች፤ የተ​ራ​ሮ​ችን መሠ​ረት ታነ​ድ​ዳ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዕብራይስጥ ይሹሩን የሚለውን ግዕዙ ያዕቆብ ይለዋል። በምናምንቴዎቻቸውም አስቈጡኝ፤ እኔም ሕዝብ ባልሆነው አስቀናቸዋለሁ፤ በማያስተውል ሕዝብ አስቈጣቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እሳት ከቁጣዬ ትነድዳለች፤ እስከ ሲኦል ድረስ ታቃጥላለች፤ ምድርንም ከፍሬዋ ጋር ትበላለች፤ የተራሮችን መሠረትም ታነድዳለች።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ሀንቁ ታማዳን ኤጺደ፥ ጋድያን ደእያዋ ኡባ ጹጋና። ሄ ታማይ ስኦልያን ደእያዋናካ ጋደ ጹጋና፤ ደርያ ባሱዋ ጋካናዉ፥ ሄ ታማይ ማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta hank'k'uu tamaadan ees's'iide, gadiyaan de'iyaawaa ubbaa s'uuggana. He tamay Si'ooliyaan de'iyaawaanakka gatsiide s'uuggana; deriyaa baasuwaa gakkanaw, he tamay maana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta hanqoy tama mala eexxana; biittanne biitta bolla diza ubbaa xuuggana; he tamay si7oole ciimmaa gakkanaas eexxana; tamazi zumaas yoch gakkanaas maana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ሃንቆይ ታማ ማላ ኤጻና፤ ቢታኔ ቢታ ቦላ ዲዛ ኡባ ጹጋና፤ ሄ ታማይ ሲኦሌ ጪማ ጋካናስ ኤጻና፤ ታማዚ ዙማስ ዮች ጋካናስ ማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ሀንቆይ ታማዳ ኤፃና፤ ስኦለ ጋካናዉ ፁጋና። ቢታን ደእያባ ኡባ ማና፥ ደርያ ባሱዋ ጋካናዉ ፁጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta hanqoy tamada eexana; Si7oole gakanaw xuuggana. Biittan de7iyaba ubbaa maana, deriya baasuwa gakanaw xuuggana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በቍጣዬ እሳት ተቀጣጥሏልና፤ እርሱ እስከ ሲኦል ዘልቆ ይነድዳል። ምድርን እስከ ሰብሏ ይበላል፤ የተራሮችንም መሠረት ያቀጣጥላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቊጣዬ እሳት ይቀጣጠላል፤ እስከ ሲኦል ጥልቀት ድረስ ይነዳል፤ ምድርንና ምርቱን ይበላል። ቃጠሎውም እስከ ተራራዎች መሠረት ድረስ ያቃጥላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብቝጥዓይ ሓዊ ነዲዱ እዩ እሞ፥ ክሳዕ ታሕተዋይ ሲኦል ክነድድ እዩ፤ ንምድሪ ምስ ፍሪኣ ኽበልዓ እዩ፤ መሰረታት እምባ ድማ ኸቃፅል እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ብኹራይ ሓዊ ነዲዱ እዩ እሞ፡ ክሳዕ ታሕታይ ሲኦል ይነድድ፡ ንምድሪ ምስ ፍሬኣ ይበልዓ፡ መሰረታት ኣኽራን ድማ የሕርር፡