Deuteronomy 32:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ገጸይ ካባታቶም ክሓብእ እየ፡ መወዳእታኦም እንታይ ከም ዝኸውን ክርኢ እየ። ምኽንያቱ ኣዝዮም ግጉያት ወለዶ እዮም፣ እምነት ዘይብሎም ውሉዳት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም አለ፦ ፊቴን ከእ​ነ​ርሱ እመ​ል​ሳ​ለሁ፤ በመ​ጨ​ረ​ሻው ዘመን ምን እንደ ሆነ አያ​ለሁ፤ ጠማማ ትው​ልድ፥ እም​ነት የሌ​ላ​ቸው ልጆች ናቸ​ውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም አለ። ፊቴን እሰውርባቸዋለሁ፤ ፍጻሜያቸው ምን እንደ ሆነ አያለሁ፤ ጠማማ ትውልድ፥ ያልታመኑም ልጆች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለ፦ ‘ጠማማ ትውልድ፥ ያልታመኑም ልጆች ናቸውና፥ ፊቴን እሰውርባቸዋለሁ፥ ፍጻሜያቸው ምን እንደሆነ አያለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቲደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን ታ ሶምኡዋ ኡንቱንቱፐ ገንና፤ ኡንቱንቱ ጌላነ አማነተና አሳ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ኦማርሳ ጮኡ ጋደ ጼላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatiide hawaadan yaageedda; «Taani ta som"uwaa unttunttuppe gentsana; unttunttu geellanne ammanettena asaa gidiyaa diraw, unttunttu omarssa c'o"u gaade s'eelana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Tani ta ayfeso isttafe genththana; istti geellanne ammanettontta dere gidida gishshas istta wurseththi ay gidanaakko ta co7u ga beyana.›
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ታኒ ታ ኣይፌሶ ኢስታፌ ጌንና፤ ኢስቲ ጌላኔ ኣማኔቶንታ ዴሬ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስታ ዉርሴ ኣይ ጊዳናኮ ታ ጮኡ ጋ ቤያና።›
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ፥ “ኤንቲ ጌላነ አማነቶና ደረ ግድያ ግሾ፥ ታኒ ታ ሶምኡዋ ኤንታፈ ገንና፤ ኤንታ ዉርሰ ስእ ጋዳ በአና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I, “Enti geellanne ammanetona dere gidiya gisho, taani ta som7uwa entafe genthana; enta wursethaa si77i gada be7ana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም፣ “ፊቴን ከእነርሱ እሰውራለሁ፤ መጨረሻቸው ምን እንደሚሆንም አያለሁ” አለ፤ ጠማማ ትውልድ፣ የማይታመኑም ልጆች ናቸውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘ፊቴን ከእነርሱ እሰውራለሁ፤ መጨረሻቸው ምን እንደሚሆን አያለሁ፤ እነርሱ የተበላሸ ትውልድ እምነት የሚጣልባቸው ልጆች አይደሉም’ አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለ ድማ፦ ‘ንሳቶም ከዳዓት ትውልዲ፥ እምነት ዘይብሎም ውሉድ እዮም እሞ፥ ገፀይ ክሓብአሎም እየ፤ መወዳእታኦም እንታይ ምዃኑ ኽርኢ እየ።’
Amharic Tigrinya 2011 በለ ድማ፡ ንሳቶም ሓረመኛ ወለዶ፡ እምነት ዜብሎም ደቂ እዮም ኣሞ፡ ገጸይ ክሓብኣሎም እየ፡ መወዳእታኦም እንታይ ምዃኑ ኽርኢ እየ።