Deuteronomy 31:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ሙሴ ነዚ ሕጊ እዚ ጽሒፉ ነቶም ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ዝጾሩ ካህናት ደቂ ሌዊን ንዅሎም ዓበይቲ እስራኤልን ሃቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ይህችን ሕግ ጻፈ፤ የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳኑን ታቦት ይሸከሙ ለነበሩት ለሌዊ ልጆች ለካህናቱ፥ ለእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ ሰጣት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ይህችን ሕግ ጻፈ፥ የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳኑን ታቦት ይሸከሙ ለነበሩት ለሌዊ ልጆች ለካህናቱ ለእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ ሰጣት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ይህን ሕግ ጽፎ፥ የጌታን የኪዳን ታቦት ለሚሸከሙ ለሌዊ ልጆች፥ ለካህናቱና ለእስራኤል አለቆች ሁሉ ሰጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ሀ ህግያ ጻፊደ፥ መና ጎዳ ጫቁዋ ታቦታ ቶክያ ቄሰ ግድያ ሌዊያ ናናቶነ እስራኤልያ ጭማቶ ኡባዉ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse ha higgiyaa s'aafiide, Med'inaa Godaa C'aak'uwaa Taabootaa tookkiyaa k'eese gidiyaa Leewiyaa naanatoonne Israa'eeliyaa c'imatoo ubbaw immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Musey woga xaafidi Caaqo Qaala Taabotaa tookkiza qeese gidida Lewe naytassinne Isra7eele cimata ubbaas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ዎጋ ጻፊዲ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶኪዛ ቄሴ ጊዲዳ ሌዌ ናይታሲኔ ኢስራኤሌ ጪማታ ኡባስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ሀ ህግያ ፃፍድ፥ ጎዳ ቃላ ጫቆ ታቦትያ ቶክያ ካህነ ግድዳ ሌወ ናይታስነ እስራኤለ ጭማታስ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey ha higgiya xaafidi, Godaa qaala caaqo Taabotiya tookiya kahine gidida Leewe naytasinne Isra7eele cimatas immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም ይህን ሕግ ጽፎ፣ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) የኪዳን ታቦት ለሚሸከሙ ለሌዊ ልጆች፣ ለካህናቱና ለእስራኤል አለቆች ሁሉ ሰጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያ በኋላ ሙሴ የእግዚአብሔርን ሕግ ጽፎ የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት አገልጋዮች ለሆኑት ለሌዋውያን ካህናትና ለእስራኤል ሕዝብ አለቆች ሰጣቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ እዝ ሕጊ እዙይ ፅሒፉ፥ ነቶም ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ዝፆሩ ኻህናት ደቂ ሌዊን ንዅሎም ዓበይቲ እስራኤልን ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |