Deuteronomy 31:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንእያሱ ጸዊዑ ኣብ ቅድሚ ዅሉ እስራኤል በሎ፦ “ምስ እዚ ህዝቢ እዚ ናብታ የሆዋ ንኣቦታቶም ኪህቦም ኢሉ ቃለ መሓላ ዝኣተወሎም ምድሪ ክትከይድ ኣሎካ። ንሳቶም ድማ ክወርስዎ ክትገድፎ ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ኢያሱን ጠርቶ በእስራኤል ሁሉ ፊት፦ ‘አንተ ከዚህ ሕዝብ ጋር እግዚአብሔር ለአባቶቻቸው እንዲሰጥ ወደ ማለላቸው ምድር ትገባለህና፥ እርስዋንም ለእነርሱ ታወርሳለህና ጽና፤ በርታ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ኢያሱን ጠርቶ በእስራኤል ሁሉ ፊት። አንተ ከዚህ ሕዝብ ጋር እግዚአብሔር ለአባቶቻቸው እንዲሰጥ ወደ ማለላቸው ምድር ትገባለህና፥ እርስዋንም ለእነርሱ ታወርሳለህና ጽና፥ አይዞህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ሙሴ ኢያሱን ጠርቶ በእስራኤል ሁሉ ፊት እንዲህ አለው፤ “ጌታም ለአባቶቻቸው ሊሰጥ ወደ ማለላቸው ምድር ከዚህ ሕዝብ ጋር አብረህ ስለምትገባ፥ ምድሪቱን ርስታቸው አድርገህ ስለምታከፋፍል በርታ፤ ደፋርም ሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሴ ኢያሳ ጼሲደ፥ እስራኤልያ አሳ ኡባ ስንን ሃዋዳን ያጌዳ፥ “ምና፤ ገንጫ። አያዉ ጎፐ፥ ኔን ሀ አሳና እትፐ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ማይዛ አዋቶ እማና ጊደ ጫቄዳ ቢታ ገልሳሳ፤ ሄ ቢታካ ኡንቱንታ ላትሳሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Muse Iyyaasa s'eesiide, Israa'eeliyaa asaa ubbaa sintsan hawaadan yaageedda, «Minna; genc'c'a. Ayaw gooppe, neeni ha asaanna ittippe Med'inaa Goday unttunttu mayzza aawaatoo immana giide c'aak'k'eedda biittaa gelissaasa; he biittaakka unttuntta laatissaasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Musey Iyaaso baakko xeygidi kumeththa Isra7eele asaa sinththan, «Minna; babbofa; GODAY kase istta aawata laatissana giidi caaqqida biittayo laattana mala dereza kaaleththa gelththada laatisanay nena. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ኢያሶ ባኮ ጼይጊዲ ኩሜ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲንን፥ «ሚና፤ ባቦፋ፤ ጎዳይ ካሴ ኢስታ ኣዋታ ላቲሳና ጊዲ ጫቂዳ ቢታዮ ላታና ማላ ዴሬዛ ካሌ ጌልዳ ላቲሳናይ ኔና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ እያሱ ፄግድ፥ እስራኤለ አሳ ኡባ ስንን ሀይሳዳ ያግስ፤ “ምና፤ ገንጫ። ነ ሀ አሳራ እስፈ ጎዳይ ኤንታ ማይዛታስ እማና ግድ ጫቅዳ ቢታ ገላሳ፤ ሄ ቢታ ኤንታ ላትሳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Iyyasu xeegidi, Isra7eele asaa ubbaa sinthan haysada yaagis; “Minna; genca. Ne ha asaara issife Goday enta mayzatas immana gidi caaqida biitta gelaasa; he biitta enta laatisaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ ኢያሱን ጠርቶ በእስራኤል ሁሉ ፊት እንዲህ አለው፤ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለአባቶቻቸው ሊሰጥ ወደ ማለላቸው ምድር ከዚህ ሕዝብ ጋር አብረህ ስለምትገባ፣ ምድሪቱን ርስታቸው አድርገህ ስለምታከፋፍል በርታ፤ ደፋርም ሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ሙሴ ኢያሱን ጠርቶ በእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ፊት እንዲህ አለው፤ “በርታ ድፍረትም ይኑርህ፤ እግዚአብሔር ለቀድሞ አባቶቻቸው በመሐላ ቃል በገባላቸው መሠረት ምድሪቱን ይወርሱ ዘንድ ሕዝቡን መርተህ የምታስገባ አንተ ነህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንኢያሱ ፀዊዑ ኣብ ቅድሚ ዅሎም ህዝቢ እስራኤል “ንስኻ ምስ እዝ ህዝቢ እዙይ፥ ናብታ እግዚኣብሄር ነቦታቶም ክህቦም ዝመሓለሎም ምድሪ ኽትኣቱ፥ ንስኻ ድማ ኽተውርሶም ኢኻ እሞ ፅኑዕን ተባዕን ኩን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |