Deuteronomy 31:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ከምቲ ንሲሆንን ዖግን ነገስታት ኣሞራውያንን ምስታ ዘጥፍኣ ምድርን ዝገበሮ፡ ንዓታቶም ኪገብሮም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክም ባጠ​ፋ​ቸው በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ በሚ​ኖሩ በሁ​ለቱ በአ​ሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያን ነገ​ሥ​ታት በሴ​ዎ​ንና በዐግ፥ በም​ድ​ራ​ቸ​ውም እን​ዳ​ደ​ረገ እን​ዲሁ ያደ​ር​ግ​ባ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ባጠፋቸው በአሞራውያን ነገሥታት በሴዎንና በዐግ በምድራቸውም እንዳደረገ ያደርግባቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ የአሞራውያንን ነገሥታት ሴዎንንና ዐግን ከነምድራቸው እንዳጠፋቸው እነዚህንም ያጠፋቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አሞረ ካተቱዋ ስሆናነ ኦጋ ጾኒደ፥ ኡንቱንቱ ቢታ ይሴዳዋዳን፥ ህንተ ሞርከቱዋካ ሄዋዳን ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Amoore Kaatetuwaa Sihoonanne Ooga s'ooniide, unttunttu biittaa d'aysseeddawaadan, hintte morkkatuwaakka hewaadan ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Amoore dere kawota Sihoonenne Aage xoonidi istta biittaa dhayssida mala istta bollaka hessaththo ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኣሞሬ ዴሬ ካዎታ ሲሆኔኔ ኣጌ ጾኒዲ ኢስታ ቢታ ይሲዳ ማላ ኢስታ ቦላካ ሄሳ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ አሞረ ካዎታ ስሆናነ ኦገ ፆንድ፥ ኤንታ ቢታ ይስዳይሳዳ ህንተ ሞርከታ ሄሳዳ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Amoore kawota Sihoonanne Ooge xoonidi, enta biitta dhaysidaysada hinte morketa hessada oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) የአሞራውያንን ነገሥታት ሴዎንንና ዐግን ከነምድራቸው እንዳጠፋቸው፣ እነዚህንም ያጠፋቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር የአሞራውያንን ነገሥታት ሲሖንንና ዖግን ድል ነሥቶ አገራቸውን እንዳጠፋ ሁሉ በእነርሱም ላይ እንዲሁ ያደርጋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር፥ ከምቲ ንነገስታት ኣሞራውያን፥ ሴዎንን ኦግን፥ ምስ ምድሮም ዘጥፍኦም፥ ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም ከዓ ኸምኡ ኽገብሮም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ።