Deuteronomy 31:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ቃል እዚ ዳዊት እዚ ኣብ ቅድሚ እዝኒ ብዘሎ ኣኼባ እስራኤል ክሳዕ ዚውዳእ ተዛረቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም በእ​ስ​ራ​ኤል ጉባኤ ሁሉ ጆሮ የዚ​ህ​ችን መዝ​ሙር ቃሎች እስከ መጨ​ረ​ሻው ድረስ ተና​ገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም በእስራኤል ጉባኤ ሁሉ ጆሮ የዚህች መዝሙር ቃሎች እስኪፈጸሙ ድረስ ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም የዚህን መዝሙር ቃል ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ድረስ፥ ለተሰበሰበው የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ በጆሮአቸው እንዲህ ሲል አሰማ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሴ ሀ ማዝሙርያ ቃላቱ ዉራና ጋካናዉ፥ ሺቄዳ እስራኤልያ ሺቁዋ ኡባ ስሲደ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Muse ha mazimuriyaa k'aalatuu wurana gakkanaw, shiik'eedda Israa'eeliyaa shiik'uwaa ubbaa sissiide odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Musey kumeththa Isra7eele asaa sinththan hayta mazamure qaalata koyroppe biidi wurseth gakkanaas yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ኩሜ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲንን ሃይታ ዬ ቃላታ ኮይሮፔ ቢዲ ዉርሴ ጋካናስ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ሙሰይ ሀ ማዝሙረ ቃላታ ዉራና ጋካናዉ ሺቅዳ እስራኤለ ማባራ ኡባ ናባብድ ስስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Musey ha mazmure qaalata wurana gakanaw shiiqida Isra7eele maabara ubbaa nabbabidi sissis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴም የዚህን መዝሙር ቃል ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ድረስ፣ ለተሰበሰበው የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ በጆሯቸው እንዲህ ሲል አሰማ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሙሴ በመላው የእስራኤል ጉባኤ ፊት የዚህን መዝሙር ቃሎች ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ድረስ አነበበ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ንዅሉ ህዝቢ እስራኤል፥ ቃል እዝ መፅሓፍ እዙይ ክሳዕ ዝውዳእ ነገሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ኣብ እዝኒ ኹላ ማሕበር እስራኤል፡ ቃላት እዚ መዝሙር እዚ ኽሳዕ ዚውዳእ ነገሮም።