Deuteronomy 31:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ቅድሜኻ ኺሓልፍ፡ ነዞም ኣህዛብ እዚኣቶም ድማ ካብ ቅድሜኻ ኼጥፍኦም፡ ንስኻውን ክትወርሶም ኢኻ። እያሱ ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ቅድሜኹም ክወጽእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህ እግዚአብሔር እርሱ በፊትህ ያልፋል፤ እርሱ እነዚህን አሕዛብ ከፊትህ ያጠፋቸዋል፤ ትወርሳቸውማለህ፤ እግዚአብሔር እንደ ተናገረ ኢያሱ በፊትህ ይሄዳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር እርሱ በፊትህ ያልፋል፤ እርሱ እነዚህን አሕዛብ ከፊትህ ያጠፋቸዋል ትወርሳቸውማለህ፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ ኢያሱ በፊትህ ይሻገራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ አምላክህም ራሱ በፊትህ ቀድሞ ይሄዳል፤ እነዚህንም አሕዛብ ከፊትህ ያጠፋቸዋል፤ አንተም ምድራቸውን ትወርሳለህ፤ ጌታ እንደ ተናገረው ኢያሱም አንተን ቀድሞ ይሻገራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተ ስንን ሀመቲደ ህንተና ካለና። ሄዋን ደእያ ካዉተቱዋ እ ዉርስያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ቢታ ህንተ ላታና። ቃይ መና ጎዳይ ጌዳዋዳን ኢያሱ ህንተና ካለና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hintte S'oossay hintte sintsan hamettiide hinttena kaaletsana. Hewaan de'iyaa kawutetsatuwaa I wurssiyaa diraw, unttunttu biittaa hintte laattana. K'ay Med'inaa Goday geeddawaadan Iyyaasu hinttena kaaletsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossay inttefe sinththara bishe inttena kaaleththana; heen diza kawoteththata ubbaa izi dhayssiin intte istta biitta laattana; GODAY yootida mala Iyaasoy inttena kaaleththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴፌ ሲንራ ቢሼ ኢንቴና ካሌና፤ ሄን ዲዛ ካዎቴታ ኡባ ኢዚ ይሲን ኢንቴ ኢስታ ቢታ ላታና፤ ጎዳይ ዮቲዳ ማላ ኢያሶይ ኢንቴና ካሌና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነ ስን አድ ነና ካለና። ያን ደእያ ካዎተታ እ ይሳና ግሾ፥ ኤንታ ቢታ ነ ላታና። ጎዳይ ግዳይሳዳ እያሱይ ህንተና ካለና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ne Xoossay ne sinthe aadhidi nena kaalethana. Yan de7iya kawotethata I dhaysana gisho, enta biitta ne laattana. Goday gidaysada Iyyasuy hintena kaalethana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ራሱ በፊትህ ቀድሞ ይሄዳል፤ እነዚህንም አሕዛብ ከፊትህ ያጠፋቸዋል፤ አንተም ምድራቸውን ትወርሳለህ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ተናገረው፣ ኢያሱም አንተን ቀድሞ ይሻገራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምላካችሁ እግዚአብሔር በፊታችሁ እየሄደ ይመራችኋል፤ በዚያ የሚኖሩትንም ሕዝቦች ደምስሶ ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ እግዚአብሔር በተናገረውም መሠረት ኢያሱ መሪያችሁ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ቀቅድሜኹም ክሳገር እዩ፤ ንሱ ነዞም ኣህዛብ እዚኣቶም ካብ ቅድሜኹም ከጥፍኦም እዩ። ንስኻትኩምውን ምድሮም ክትወርሱ ኢኹም። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ኸዓ ኢያሱ ኽመርሐኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ንሱ ቐቅድሜኻ ኺሳገር እዩ እሞ፡ ንሱ ነዞም ህዝብታት እዚኣቶም ካብ ቅድሜኻ ኼጥፍኦም እዩ። ንስኻውን ክትኽሳድካን እፈልጥ ኣሎኹ እሞ፡ እንሆ ሎሚ ኣነ ገና ብህይወተይ ምሳኻትኩም ከሎኹ እንኳ ንእግዚኣብሄር ዝዐሎኹምዎስ፡ ድሕሪ ሞተይ ግዳ ኽንደይ ኣዝዩ ኺገድድ እዩ። |