Deuteronomy 31:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ቓላት እዚ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረብን ሰማይን ምድርን ኣንጻሮም ክጽውዕ፡ ንዅሎም ሽማግለታት ነገድኻን ባሮትካን ኣኪብካለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህን ቃል በጆ​ሮ​አ​ቸው እነ​ግር ዘንድ፥ ሰማ​ይ​ንና ምድ​ር​ንም አስ​መ​ሰ​ክ​ር​ባ​ቸው ዘንድ የነ​ገ​ዶ​ቻ​ች​ሁን አለ​ቆች፥ ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ቻ​ች​ሁን ሁሉ፥ ሹሞ​ቻ​ች​ሁ​ንም፥ ጻፎ​ቻ​ች​ሁ​ንም ሰብ​ስ​ቡ​ልኝ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህን ቃል በጆሮአቸው እናገር ዘንድ፥ ሰማይንና ምድርንም አስመሰክርባቸው ዘንድ የነገዶቻችሁን ሽማግሌዎች ሁሉ አለቆቻችሁንም ሰብስቡልኝ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህን ቃል በጆሮአቸው እናገር ዘንድ፥ ሰማይንና ምድርንም አስመሰክርባቸው ዘንድ የነገዶቻችሁን ሽማግሌዎች ሁሉ አለቆቻችሁንም ሰብስቡልኝ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ሀዋ ኡባ ታ ኡንቱንቶ ኦዳናዉ፥ ሳሉዋነ ሳኣ ታ ኡንቱንቱ ቦላ ማርካያናዉ፥ ህንተ ዛርያ ካፓቱዋ ኡባነ ደርያ ካለያ አሳ ኡባ ታዉ ሺሽተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, hawaa ubbaa ta unttunttoo odanaw, saluwaanne sa'aa ta unttunttu bolla markkayanaw, hintte zariyaa kaappatuwaa ubbaanne deriyaa kaaletsiyaa asaa ubbaa taw shiishshite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas ta isttas hayssa ubbaa yootana mala korapinnetanne dere halaqata taas shiishshite; tani istta bolla salonne sa7a markka gidana mala xeygana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታ ኢስታስ ሃይሳ ኡባ ዮታና ማላ ኮራፒኔታኔ ዴሬ ሃላቃታ ታስ ሺሺቴ፤ ታኒ ኢስታ ቦላ ሳሎኔ ሳኣ ማርካ ጊዳና ማላ ጼይጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ሀይሳ ኡባ ታ ኤንታዉ ኦዳናዉነ ሳሎነ ሳአ ታ ኤንታ ቦላ ማርካያናዉ ህንተ ኮቻ ሀላቃታነ ደርያ ካለያ አሳ ኡባ ታዉ ሺሽተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, haysa ubbaa ta entaw odanawunne salonne sa7a ta enta bolla markayanaw hinte kochaa halaqatanne deriya kaalethiya asaa ubbaa taw shiishite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህን ቃል ይሰሙ ዘንድ እንድናገር፣ ሰማይንና ምድርን ምስክር አድርጌ እንድጠራባቸው፣ የነገድ አለቆቻችሁን በሙሉና ሹሞቻችሁን ሁሉ በፊቴ ሰብስቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ይህን ሁሉ እነግራቸው ዘንድ የነገድ መሪዎቻችሁንና የሕዝብ አለቆችን ሰብስቡልኝ፤ እኔ ሰማይንና ምድርን በእነርሱ ላይ ምስክሮች አድርጌ እጠራለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ኸዓ ዓበይቲ ነገዳትኩምን ኣሕሉቕኩምን ኣክቡለይ፤ እዝ ነገር እዙይ ድማ ኽዛረቦም እየ፤ ሰማይን ምድርን ከዓ ምስክረይ ክኾኑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ።