Deuteronomy 31:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ቓላት እዚ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረብን ሰማይን ምድርን ኣንጻሮም ክጽውዕ፡ ንዅሎም ሽማግለታት ነገድኻን ባሮትካን ኣኪብካለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን ቃል በጆሮአቸው እነግር ዘንድ፥ ሰማይንና ምድርንም አስመሰክርባቸው ዘንድ የነገዶቻችሁን አለቆች፥ ሽማግሌዎቻችሁን ሁሉ፥ ሹሞቻችሁንም፥ ጻፎቻችሁንም ሰብስቡልኝ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህን ቃል በጆሮአቸው እናገር ዘንድ፥ ሰማይንና ምድርንም አስመሰክርባቸው ዘንድ የነገዶቻችሁን ሽማግሌዎች ሁሉ አለቆቻችሁንም ሰብስቡልኝ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን ቃል በጆሮአቸው እናገር ዘንድ፥ ሰማይንና ምድርንም አስመሰክርባቸው ዘንድ የነገዶቻችሁን ሽማግሌዎች ሁሉ አለቆቻችሁንም ሰብስቡልኝ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሀዋ ኡባ ታ ኡንቱንቶ ኦዳናዉ፥ ሳሉዋነ ሳኣ ታ ኡንቱንቱ ቦላ ማርካያናዉ፥ ህንተ ዛርያ ካፓቱዋ ኡባነ ደርያ ካለያ አሳ ኡባ ታዉ ሺሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, hawaa ubbaa ta unttunttoo odanaw, saluwaanne sa'aa ta unttunttu bolla markkayanaw, hintte zariyaa kaappatuwaa ubbaanne deriyaa kaaletsiyaa asaa ubbaa taw shiishshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas ta isttas hayssa ubbaa yootana mala korapinnetanne dere halaqata taas shiishshite; tani istta bolla salonne sa7a markka gidana mala xeygana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታ ኢስታስ ሃይሳ ኡባ ዮታና ማላ ኮራፒኔታኔ ዴሬ ሃላቃታ ታስ ሺሺቴ፤ ታኒ ኢስታ ቦላ ሳሎኔ ሳኣ ማርካ ጊዳና ማላ ጼይጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ሀይሳ ኡባ ታ ኤንታዉ ኦዳናዉነ ሳሎነ ሳአ ታ ኤንታ ቦላ ማርካያናዉ ህንተ ኮቻ ሀላቃታነ ደርያ ካለያ አሳ ኡባ ታዉ ሺሽተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, haysa ubbaa ta entaw odanawunne salonne sa7a ta enta bolla markayanaw hinte kochaa halaqatanne deriya kaalethiya asaa ubbaa taw shiishite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን ቃል ይሰሙ ዘንድ እንድናገር፣ ሰማይንና ምድርን ምስክር አድርጌ እንድጠራባቸው፣ የነገድ አለቆቻችሁን በሙሉና ሹሞቻችሁን ሁሉ በፊቴ ሰብስቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ይህን ሁሉ እነግራቸው ዘንድ የነገድ መሪዎቻችሁንና የሕዝብ አለቆችን ሰብስቡልኝ፤ እኔ ሰማይንና ምድርን በእነርሱ ላይ ምስክሮች አድርጌ እጠራለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ ዓበይቲ ነገዳትኩምን ኣሕሉቕኩምን ኣክቡለይ፤ እዝ ነገር እዙይ ድማ ኽዛረቦም እየ፤ ሰማይን ምድርን ከዓ ምስክረይ ክኾኑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |