Deuteronomy 31:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ትርርዓትካን ተሪር ክሳድካን እፈልጥ እየ እሞ። እንሆ፡ ሎሚ ምሳኻትኩም ክነብር ከለኹ፡ ንስኻትኩም ኣብ እግዚኣብሄር ዓመጽኩም። ድሕሪ ሞተይከ ክንደይ ካልእ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ ዐመ​ፃ​ች​ሁ​ንና የአ​ን​ገ​ታ​ች​ሁን ድን​ዳኔ አው​ቃ​ለ​ሁና፤ እኔም ዛሬ ከእ​ና​ንተ ጋር ገና በሕ​ይ​ወት ሳለሁ እና​ንተ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላይ ዐም​ፃ​ች​ኋል፤ ይል​ቁ​ንስ ከሞ​ትሁ በኋላ እን​ዴት ይሆ​ናል?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ዓመፃችሁንና የአንገታችሁን ድንዳኔ አውቃለሁና፤ እኔም ዛሬ ከእናንተ ጋር ገና በሕይወት ሳለሁ እናንተ በእግዚአብሔር ላይ ዐምፃችኋል፤ ይልቁንስ ከሞትሁ በኋላ እንዴት ይሆናል?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ ዓመፃችሁንና የአንገታችሁን ድንዳኔ አውቃለሁና፥ እኔም ዛሬ ከእናንተ ጋር ገና በሕይወት ሳለሁ እናንተ በጌታ ላይ ዐምፃችኋል፥ ይልቁንስ ከሞትሁ በኋላ እንዴት ይሆናል?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ዎይሳ ማካላንቼንቶነ ዎይሳ ሞርግያ ሌፈንቶ ታን ኤራይ። በእተ፥ ታ ህንተናና ደኤዳ ላይ ኡባን ህንተ መና ጎዳዉ ኢታ ማካላ፤ ሽን ታን ሀይቃ ክችና፥ ኡባ ዎይሳ ማካላንቴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte woyissa makkalanchchenttonne woyissa morggiyaa d'uleefentto taani eray. Be'ite, ta hinttenana de'eedda laytsaa ubbaan hintte Med'inaa Godaw iita makkalaa; shin taani hayk'k'a kichchina, ubbaa woyissaa makkalanitee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay ay mala makkallanchchakonne wozina muumekko ta erays; tani shemppora paxa isttara dishin istti GODAA bolla makkallizayti tani hayqqidaappe guye keehi makkallanchchata gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ኣይ ማላ ማካላንቻኮኔ ዎዚና ሙሜኮ ታ ኤራይስ፤ ታኒ ሼምፖራ ፓጻ ኢስታራ ዲሺን ኢስቲ ጎዳ ቦላ ማካሊዛይቲ ታኒ ሃይቂዳፔ ጉዬ ኬሂ ማካላንቻታ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ አይ መላ ጌለኮነ ዎዛና ኢተኮ ታ ኤራይስ። ቱማ፥ ታ ህንተራ ደእዳ ላይ ኡባን ህንተ ጎዳስ ማካላታ፥ ሽን ታ ሀይቅን፥ ኡባ ዋንድ ማካላንደቲ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte ay mela geellekonne wozana iiteko ta erayis. Tuma, ta hintera de7ida laytha ubban hinte Godaas makallata, shin ta hayqin, ubba hintte waanidi makallandetii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቱን ያህል ዐመፀኞችና ዐንገተ ደንዳኖች እንደ ሆናችሁ ዐውቃለሁና። እኔ በሕይወት ከእናንተ ጋር እያለሁ እንደዚህ ካመፃችሁ፣ ከሞትሁ በኋላማ የቱን ያህል ልታምፁ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ ምን ያኽል ዐመፀኞችና አንገተ ደንዳኖች እንደ ሆኑ ዐውቃለሁ፤ በእኔ ሕይወት ዘመን ከእነርሱ ጋር ሳለሁ እንኳ በእግዚአብሔር ላይ እንዳመፁ ናቸው፤ ከሞትሁ በኋላማ ከዚህ ይበልጥ ያምፃሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኽድዓትኩምን ትሪ ኽሳድኩምን እፈልጥ እየ እሞ፥ እንሆ፥ ሎሚ ገና ብህይወተይ ምሳኻትኩም እንተለኹ፥ ንእግዚኣብሄር ካብ ከዳዕኹምዎስ፥ ድሕሪ ሞተይ እውን ዝገደደ ኽትገብሩ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ።