Deuteronomy 31:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእያሱ ወዲ ኑን ድማ ከምዚ ኢሉ ኣዘዞ፦ ንደቂ እስራኤል ናብታ ብማሕላ እተመባጽዓሎም ምድሪ ከተእትዎም ኢኻ እሞ፡ ኣነ ምሳኻ ክኸውን እየ እሞ፡ ኣጆኻን ኣጆኻን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የነ​ዌ​ንም ልጅ ኢያ​ሱን፥ “የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ወደ ማለ​ላ​ቸው ምድር ታገ​ባ​ለ​ህና ጽና፤ በርታ፤ እር​ሱም ከአ​ንተ ጋር ይሆ​ናል” ብሎ አዘ​ዘው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የነዌንም ልጅ ኢያሱን። የእስራኤልን ልጆች ወደ ማልሁላቸው ምድር ታገባለህና ጽና፥ አይዞህ፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ ብሎ አዘዘው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ለነዌ ልጅ ለኢያሱ፥ “በርታ፤ ደፋር ሁን፤ የእስራኤልን ልጆች በመሐላ ቃል ወደ ገባሁላቸው ምድር ታስገ ባቸዋለህና፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ” በማለት ትእዛዝ ሰጠው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ኔዌ ናኣ ኢያሳ ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ምና፥ ገንጫ፤ ታን ኡንቱንቶ እማናዉ ቃላ ገሌዳ ቢታ እስራኤልያ አሳ አፋደ ገልሳሳ። ታንካ ኔናና እትፐ ግዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday Neewe na'aa Iyyaasa hawaadan yaagiide azazeedda; «Minna, genc'c'aa; taani unttunttoo immanaw k'aalaa geleedda biittaa Israa'eeliyaa asaa afaade gelissaasa. Taanikka neenana ittippe gidana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Xoossay Nawe naa Iyaaso, «Minna; xala gida; neni Isra7eele asaa kaaleththada ta kase isttas immana ga caaqqida biittayo gelththana; tanikka nenara gidana» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጾሳይ ናዌ ና ኢያሶ፥ «ሚና፤ ጻላ ጊዳ፤ ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዳ ታ ካሴ ኢስታስ ኢማና ጋ ጫቂዳ ቢታዮ ጌልና፤ ታኒካ ኔናራ ጊዳና» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ናወ ናኣ እያሱኮ፥ “ምና፥ ገንጫ፤ ታ ኤንታዉ እማናዉ ቃላ ገልዳ ቢታ እስራኤለ አሳ ኤፋዳ ገልሳ። ታ ኔራ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Goday Nawe na7aa Iyyasuko, “Minna, genca; ta entaw immanaw qaala gelida biitta Isra7eele asaa efada gelsa. Ta neera gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) ለነዌ ልጅ ለኢያሱ፣ “በርታ፤ ደፋር ሁን፤ የእስራኤልን ልጆች በመሐላ ቃል ወደ ገባሁላቸው ምድር ታስገባቸዋለህና፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ” በማለት ትእዛዝ ሰጠው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር የነዌን ልጅ ኢያሱን እንዲህ ሲል አዘዘው፦ “በርታ ደፋርም ሁን፤ እኔ ልሰጣቸው በመሐላ ቃል ወደገባሁላቸው ምድር የእስራኤልን ሕዝብ መርተህ ታገባለህ፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንኢያሱ ወዲ ነዌ፥ “ንስኻ ኢኻ ንደቂ እስራኤል ናብታ ዝመሓልኩሎም እተእትዎም እሞ ፅኑዕን ተባዕን ኩን፤ ኣነውን ምሳኻ ክኸውን እየ” ኢሉ ኣዘዞ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ።