Deuteronomy 31:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእያሱ ወዲ ኑን ድማ ከምዚ ኢሉ ኣዘዞ፦ ንደቂ እስራኤል ናብታ ብማሕላ እተመባጽዓሎም ምድሪ ከተእትዎም ኢኻ እሞ፡ ኣነ ምሳኻ ክኸውን እየ እሞ፡ ኣጆኻን ኣጆኻን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የነዌንም ልጅ ኢያሱን፥ “የእስራኤልን ልጆች እግዚአብሔር ለአባቶቻቸው ወደ ማለላቸው ምድር ታገባለህና ጽና፤ በርታ፤ እርሱም ከአንተ ጋር ይሆናል” ብሎ አዘዘው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የነዌንም ልጅ ኢያሱን። የእስራኤልን ልጆች ወደ ማልሁላቸው ምድር ታገባለህና ጽና፥ አይዞህ፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ ብሎ አዘዘው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ለነዌ ልጅ ለኢያሱ፥ “በርታ፤ ደፋር ሁን፤ የእስራኤልን ልጆች በመሐላ ቃል ወደ ገባሁላቸው ምድር ታስገ ባቸዋለህና፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ” በማለት ትእዛዝ ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ኔዌ ናኣ ኢያሳ ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ምና፥ ገንጫ፤ ታን ኡንቱንቶ እማናዉ ቃላ ገሌዳ ቢታ እስራኤልያ አሳ አፋደ ገልሳሳ። ታንካ ኔናና እትፐ ግዳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday Neewe na'aa Iyyaasa hawaadan yaagiide azazeedda; «Minna, genc'c'aa; taani unttunttoo immanaw k'aalaa geleedda biittaa Israa'eeliyaa asaa afaade gelissaasa. Taanikka neenana ittippe gidana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Xoossay Nawe naa Iyaaso, «Minna; xala gida; neni Isra7eele asaa kaaleththada ta kase isttas immana ga caaqqida biittayo gelththana; tanikka nenara gidana» gi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጾሳይ ናዌ ና ኢያሶ፥ «ሚና፤ ጻላ ጊዳ፤ ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዳ ታ ካሴ ኢስታስ ኢማና ጋ ጫቂዳ ቢታዮ ጌልና፤ ታኒካ ኔናራ ጊዳና» ጊ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ናወ ናኣ እያሱኮ፥ “ምና፥ ገንጫ፤ ታ ኤንታዉ እማናዉ ቃላ ገልዳ ቢታ እስራኤለ አሳ ኤፋዳ ገልሳ። ታ ኔራ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Goday Nawe na7aa Iyyasuko, “Minna, genca; ta entaw immanaw qaala gelida biitta Isra7eele asaa efada gelsa. Ta neera gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ለነዌ ልጅ ለኢያሱ፣ “በርታ፤ ደፋር ሁን፤ የእስራኤልን ልጆች በመሐላ ቃል ወደ ገባሁላቸው ምድር ታስገባቸዋለህና፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ” በማለት ትእዛዝ ሰጠው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር የነዌን ልጅ ኢያሱን እንዲህ ሲል አዘዘው፦ “በርታ ደፋርም ሁን፤ እኔ ልሰጣቸው በመሐላ ቃል ወደገባሁላቸው ምድር የእስራኤልን ሕዝብ መርተህ ታገባለህ፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንኢያሱ ወዲ ነዌ፥ “ንስኻ ኢኻ ንደቂ እስራኤል ናብታ ዝመሓልኩሎም እተእትዎም እሞ ፅኑዕን ተባዕን ኩን፤ ኣነውን ምሳኻ ክኸውን እየ” ኢሉ ኣዘዞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |