Deuteronomy 31:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዙሕ ክፍኣትን ጭንቀትን ምስ መጸሎም ድማ፡ እዚ ዳዊት እዚ ምስክር ኰይኑ ኣብ ልዕሊኦም ኪምስክረሎም እዩ። ካብ ኣፍ ዘርኦም ኣይርሳዕን እዩ እሞ፤ ከመይሲ፡ ሕጂ እውን እንተኾነ፡ ናብታ ብማሕላ ዝተመባጻዕኩላ ምድሪ ከይኣተኹዎም፡ ነቲ ዝዕንድሩሉ ምናኔታቶም እፈልጥ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዛሬ ወደ ማልሁላቸው ምድር ገና ሳላገባቸው ክፋታቸውን አውቃለሁና፥ ከአፋቸውና ከልጆቻቸውም አፍ አትረሳምና ብዙ ክፉ ነገርና ጭንቀት በደረሰባቸው ጊዜ ይህች መዝሙር ምስክር ሆና በፊታቸው ትቆማለች።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዛሬ ወደ ማልሁላቸው ምድር ገና ሳላገባቸው የሚያስቡትን አሳብ አውቃለሁና፥ ከልጆቻቸውም አፍ አትረሳምና ብዙ ክፉ ነገርና ጭንቀት በደረሰባቸው ጊዜ ይህች መዝሙር ምስክር ሆና በፊታቸው ትመሰክራለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብዙ ጥፋትና የከፋ ችግር በደረሰባቸው ጊዜ ይህ መዝሙር ምስክር ይሆንባቸዋል። በዘራቸው የሚረሳ አይደለምና። ወደ ማልሁላቸው ምድር ሳላስገ ባቸው በፊት ምን ለማድረግ እንደሚያስቡ እንኳን አስቀድሜ ዐውቃለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳሮ መቱነ ባሻይ ኡንቱንቱ ቦላ ጋኬዳ ዎደ፥ ሀ ማዝሙሪ ኡንቱንቱ ናናቱ ዶናፐ ድገተና ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ቦላ ማርካ ግዳናዋ። አያዉ ጎፐ፥ ታን ጫቄዳ ቢታ ኡንቱንታ ብሮ ገልሰናን ደእሽን፥ ሃናናካ ኡንቱንቱ ቆፕያ ቆፋ ኤራክቻድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daro metuunne bashshay unttunttu bolla gakkeedda wode, ha mazimurii unttunttu naanatu doonaappe digettenna diraw, unttunttu bolla markka gidanawaa. Ayaw gooppe, taani c'aak'k'eedda biittaa unttuntta biro gelissennan de'ishshin, haananakka unttunttu k'oppiyaa k'ofaa erakichchaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daro metoynne bashshi istta bolla gakkiza wode ha yeththay istta nayta doonappe kichchenna gishshas istta bolla markka gidana. Gaasoykka tani caaqqida biittaa istta buro gelththontta dashe haarakka istti qoppiza qofaa eraychchadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሮ ሜቶይኔ ባሺ ኢስታ ቦላ ጋኪዛ ዎዴ ሃ ዬይ ኢስታ ናይታ ዶናፔ ኪቼና ጊሻስ ኢስታ ቦላ ማርካ ጊዳና። ጋሶይካ ታኒ ጫቂዳ ቢታ ኢስታ ቡሮ ጌልንታ ዳሼ ሃራካ ኢስቲ ቆፒዛ ቆፋ ኤራይቻዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳሮ መቶይነ ዮይ ኤንታ ቦላ ጋክዳ ዎደ ሀ ማዝሙረይ ኤንታ ናይታፐ ባለቶና ግሾ፥ ኤንታ ቦላ ማርካ ግዳና። ታኒ ጫቅዳ ቢታ ኤንታ ቡሮ ገልሶና ደእሽን፥ ሃራ ኤንቲ ቆፕያ ቆፋ ታኒ ኤራይስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daro metoynne dhayoy enta bolla gakida wode ha mazmurey enta naytape baletonna gisho, enta bolla marka gidana. Taani caaqida biitta enta buroo gelsonna de7ishin, haara enti qopiya qofaa taani erayis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብዙ ጥፋትና የከፋ ችግር በደረሰባቸው ጊዜ ይህ መዝሙር ምስክር ይሆንባቸዋል፤ በዘሮቻቸው የሚረሳ አይደለምና። ወደ ማልሁላቸው ምድር ሳላስገባቸው በፊት ምን ለማድረግ እንደሚያስቡ እንኳ አስቀድሜ ዐውቃለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዙ ከባድ ችግሮች ሲደርሱባቸው ይህ በልጆቻቸው የማይረሳ መዝሙር ሲዘመር ምስክር ይሆንባቸዋል። በመሐላ ቃል ወደገባሁላቸው ምድር ከማስገባቴ በፊት አሁን እንኳ ምን ዐይነት ዝንባሌ እንዳላቸው ዐውቃለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዙሕ ጕድኣትን ጭንቕን ምስ ረኸቦም፥ እዝ መዝሙር እዙይ ኣብ ቅድሚኣቶም ክምስክረለይ እዩ፤ ካብ ኣፍ ደቆም ኣይርሳዕን እዩ እሞ፥ ናብታ ዝመሓልኩሎም ምድሪ ገና እንተየእተኹዎም እኳ፥ እቲ ሎሚ ዝሓስቡዎ ዘለዉ እፈልጥ እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |