Deuteronomy 31:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ነዛ ዳዊት እዚኣ ንርእስኹም ጽሓፉ፡ ንደቂ እስራኤል ድማ ምሃሩዋ። እዚ ዳዊት እዚ ኣብ ልዕሊ ደቂ እስራኤል ምስክር ምእንቲ ኪኸውን፡ ኣብ ኣፎም ኣእትውዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም ይህ​ችን መዝ​ሙር ለእ​ና​ንተ ጻፉ፤ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች አስ​ተ​ም​ሩ​አ​ቸው፤ ይህ​ችም መዝ​ሙር በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ምስ​ክር ትሆ​ን​ልኝ ዘንድ በአ​ፋ​ቸው አድ​ር​ጓት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ይህችን መዝሙር ለእናንተ ጻፉ፥ ለእስራኤልም ልጆች አስተምሩአቸው፤ ይህችም መዝሙር በእስራኤል ላይ ምስክር ትሆንልኝ ዘንድ በአፋቸው አድርጓት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እንግዲህ ይህን መዝሙር ለራሳችሁ ጻፉ፤ ለእስራኤል ልጆችም አስተምሩ፤ ስለ እኔ ምስክር ይሆንባቸው ዘንድ እንዲዘምሩ አድርጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ድራዉ፥ ሀእ ሀ ማዝሙርያ ጻፋደ፥ እስራኤልያ አሳ ኡባ ታማርሳ። ሀ ማዝሙሪ ታዉ እስራኤልያ አሳ ቦላ ማርካ ግዳና ማላ፥ ኡንቱንታ የጽሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa diraw, ha"i ha mazimuriyaa s'aafaade, Israa'eeliyaa asaa ubbaa tamaarissa. Ha mazimurii taw Israa'eeliyaa asaa bolla markka gidana mala, unttuntta yes'issa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hayssa yeththaa xaafada Isra7eele asaa tamaarsada isttika yexxana mala ooththa; hayssi yeththazi istta bolla taas markka gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሳ ዬ ጻፋዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ታማርሳዳ ኢስቲካ ዬጻና ማላ ኦ፤ ሃይሲ ዬዚ ኢስታ ቦላ ታስ ማርካ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሀእ ሀ ማዝሙርያ ፃፋዳ፥ እስራኤለ አሳ ኡባ ታማርሳ። ሀ ማዝሙረይ ታዉ እስራኤለ አሳ ቦላ ማርካ ግዳና መላ ኤንታ የፅሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ha77i ha mazmuriya xaafada, Isra7eele asaa ubbaa tamaarsa. Ha mazmurey taw Isra7eele asaa bolla marka gidana mela enta yexisa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንግዲህ ይህን መዝሙር ለራሳችሁ ጻፉ፤ ለእስራኤል ልጆችም አስተምሩ፤ ስለ እኔ ምስክር ይሆንባቸው ዘንድ እንዲዘምሩ አድርጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ይህን መዝሙር ጽፈህ ለእስራኤላውያን አስተምራቸውና እንዲዘምሩት አድርግ፤ ይህም መዝሙር በእነርሱ ላይ ማስረጃ ይሆንልኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ኸዓ እዝ መዝሙር እዙይ ፀሓፎ እሞ፥ ንደቂ እስራኤል መሃሮም፥ ኣብ ደቂ እስራኤል ምስክር ምእንቲ ክኾነኒ ኸዓ ኸም ዝዝምርዎ ግበር።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ።