Deuteronomy 31:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ነዛ ዳዊት እዚኣ ንርእስኹም ጽሓፉ፡ ንደቂ እስራኤል ድማ ምሃሩዋ። እዚ ዳዊት እዚ ኣብ ልዕሊ ደቂ እስራኤል ምስክር ምእንቲ ኪኸውን፡ ኣብ ኣፎም ኣእትውዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ይህችን መዝሙር ለእናንተ ጻፉ፤ ለእስራኤልም ልጆች አስተምሩአቸው፤ ይህችም መዝሙር በእስራኤል ላይ ምስክር ትሆንልኝ ዘንድ በአፋቸው አድርጓት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ይህችን መዝሙር ለእናንተ ጻፉ፥ ለእስራኤልም ልጆች አስተምሩአቸው፤ ይህችም መዝሙር በእስራኤል ላይ ምስክር ትሆንልኝ ዘንድ በአፋቸው አድርጓት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እንግዲህ ይህን መዝሙር ለራሳችሁ ጻፉ፤ ለእስራኤል ልጆችም አስተምሩ፤ ስለ እኔ ምስክር ይሆንባቸው ዘንድ እንዲዘምሩ አድርጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ሀእ ሀ ማዝሙርያ ጻፋደ፥ እስራኤልያ አሳ ኡባ ታማርሳ። ሀ ማዝሙሪ ታዉ እስራኤልያ አሳ ቦላ ማርካ ግዳና ማላ፥ ኡንቱንታ የጽሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, ha"i ha mazimuriyaa s'aafaade, Israa'eeliyaa asaa ubbaa tamaarissa. Ha mazimurii taw Israa'eeliyaa asaa bolla markka gidana mala, unttuntta yes'issa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hayssa yeththaa xaafada Isra7eele asaa tamaarsada isttika yexxana mala ooththa; hayssi yeththazi istta bolla taas markka gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሳ ዬ ጻፋዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ታማርሳዳ ኢስቲካ ዬጻና ማላ ኦ፤ ሃይሲ ዬዚ ኢስታ ቦላ ታስ ማርካ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀእ ሀ ማዝሙርያ ፃፋዳ፥ እስራኤለ አሳ ኡባ ታማርሳ። ሀ ማዝሙረይ ታዉ እስራኤለ አሳ ቦላ ማርካ ግዳና መላ ኤንታ የፅሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ha77i ha mazmuriya xaafada, Isra7eele asaa ubbaa tamaarsa. Ha mazmurey taw Isra7eele asaa bolla marka gidana mela enta yexisa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንግዲህ ይህን መዝሙር ለራሳችሁ ጻፉ፤ ለእስራኤል ልጆችም አስተምሩ፤ ስለ እኔ ምስክር ይሆንባቸው ዘንድ እንዲዘምሩ አድርጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ይህን መዝሙር ጽፈህ ለእስራኤላውያን አስተምራቸውና እንዲዘምሩት አድርግ፤ ይህም መዝሙር በእነርሱ ላይ ማስረጃ ይሆንልኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ኸዓ እዝ መዝሙር እዙይ ፀሓፎ እሞ፥ ንደቂ እስራኤል መሃሮም፥ ኣብ ደቂ እስራኤል ምስክር ምእንቲ ክኾነኒ ኸዓ ኸም ዝዝምርዎ ግበር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |