Deuteronomy 31:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ በታ መዓልቲ እቲኣ ቍጥዓይ ኪነድደሎም እዩ፣ ገጸይ ከኣ ክሓብኦም እየ፣ ንሳቶም ከኣ ኪጠፍኡ እዮም፣ ብዙሕ ክፍኣትን ጭንቀትን ከኣ ኪወርዶም እዩ። ስለዚ በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ኣምላኽና ኣብ መንጎና ስለ ዘይኰነ፡ እዚ ክፉእ እዚዶ ኣይመጸናን እዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን ቍጣዬ ይነድድባቸዋል፤ እተዋቸውማለሁ፤ ፊቴንም ከእነርሱ እመልሳለሁ፤ ለጠላቶቻቸውም መብል ይሆናሉ፤ በዚያም ቀን፦ በእውነት አምላካችን እግዚአብሔር ትቶናልና፥ በእኛም መካከል የለምና ይህ ክፉ ነገር ሁሉ አገኘን እስኪሉ ድረስ ብዙ ክፉ ነገርና ጭንቀት ይደርስባቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን ቍጣዬ ይነድድባቸዋል፥ እተዋቸውማለሁ፥ ፊቴንም እሰውርባቸዋለሁ፥ ለአሕዛብ መብል ይሆናሉ፤ በዚያም ቀን። በእውነት እግዚአብሔር በእኛ መካከል የለምና ይህ ክፉ ነገር ሁሉ አገኘን እስኪሉ ድረስ ብዙ ክፉ ነገርና ጭንቀት ይደርስባቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያች ቀን እቀጣቸዋለሁ፤ እተዋቸዋለሁም፤ ፊቴን ከእነርሱ እሰውራለሁ፤ እነርሱም ይጠፋሉ። ብዙ ጥፋትና የከፋ ችግር ይደርስባቸዋል፤ በዚያችም ቀን፥ ‘ይህ ጥፋት የደረሰብን፥ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባለመሆኑ አይደለምን?’ ይላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዌ ሀንያ ዎደ፥ ታ ሀንቁ ኡንቱንቱ ቦላ ኤጽ ከሳና። ታንካ ኡንቱንታ አጋ አጋና፤ ታ ሶምኡዋ ኡንቱንቱፐ ዎራ ዛራና። ያትና፥ ኡንቱንቱ ያና፤ ጮራ መቱነ ባሻይ ኡንቱንቱ ቦላ ያና። ሄ ዎድያን ኡንቱንቱ፥ ‘ቱሙ ሀ መቱ ጋኬዳዌ ኑ ጾሳይ ኑ ግዶን ባይናዋ ግሻሳ ግደኔ?’ ያጊደ ኦቻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewe haniyaa wode, ta hank'k'uu unttunttu bolla ees's'i kesana. Taanikka unttuntta agga aggana; ta som"uwaa unttunttuppe wora zaarana. Yaatina, unttunttu d'ayana; c'ora metuunne bashshay unttunttu bolla yaana. He wodiyaan unttunttu, ‹Tumu ha metuu gakkeeddawe nu S'oossay nu giddon bayinnawaa gishshaassa gidennee?› yaagiide oochchana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththo haniza wode tani istta bolla hanqettada isttafe shaakettana; ta isttas zokko zaarana; isttika ubbay dhayana; istta bolla iita metoynne boshay yaana; he wode isttas, ‹Hayssi metozi nu bolla gakkiday nu Xoossay nu giddon dontta aggiin gidennee?› gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ሃኒዛ ዎዴ ታኒ ኢስታ ቦላ ሃንቄታዳ ኢስታፌ ሻኬታና፤ ታ ኢስታስ ዞኮ ዛራና፤ ኢስቲካ ኡባይ ያና፤ ኢስታ ቦላ ኢታ ሜቶይኔ ቦሻይ ያና፤ ሄ ዎዴ ኢስታስ፥ ‹ሃይሲ ሜቶዚ ኑ ቦላ ጋኪዳይ ኑ ጾሳይ ኑ ጊዶን ዶንታ ኣጊን ጊዴኔ?› ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስ ሀንያ ዎደ ታ ሀንቆይ ኤንታ ቦላ ኤፃና፤ ታ ኤንታ አጋጋና፤ ታ ሶምኡዋ ኤንታፈ ሀራ ሶ ዛራና። ኤንቲ ያና፤ ኢታ መቶይነ ዮይ ኤንታ ቦላ ያና። ሄ ዎደ ኤንቲ፥ ‘ቱማ ሀ መቶይ ኑና ጋክዳይ ኑ ፆሳይ ኑ ግዶን ባይና ግሾ ግደኔ?’ ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessi haniya wode ta hanqoy enta bolla eexana; ta enta aggaagana; ta som7uwa entafe hara soo zaarana. Enti dhayana; iita metoynne dhayoy enta bolla yaana. He wode enti, ‘Tuma ha metoy nuna gakiday nu Xoossay nu giddon bayna gisho gidennee?’ yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ቀን እቈጣቸዋለሁ፤ እተዋቸዋለሁም፤ ፊቴን ከእነርሱ እሰውራለሁ፤ እነርሱም ይጠፋሉ። ብዙ ጥፋትና የከፋ ችግር ይደርስባቸዋል፤ በዚያችም ቀን፣ ‘ይህ ጥፋት የደረሰብን፣ አምላካችን (ኤሎሂም) ከእኛ ጋር ባለመሆኑ አይደለምን?’ ይላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም በሚሆንበት ጊዜ እኔ በእነርሱ ላይ ተቈጥቼ እለያቸዋለሁ፤ ፊቴን ከእነርሱ እሰውራለሁ፤ እነርሱም ይደመሰሳሉ፤ በእነርሱም ላይ ብዙ አሠቃቂ መቅሠፍት ይመጣባቸዋል፤ በዚያን ጊዜ፥ ‘ይህ ችግር የመጣብን አምላካችን በመካከላችን ስለሌለ አይደለምን?’ ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ቝጥዓይ ኣብኣቶም ክነደድ እዩ፤ ክሓድጎም፥ ገፀይውን ክሓብአሎም እየ፤ ክጠፍኡ ድማ እዮም፤ ብዙሕ ጕድኣትን መከራን ክረኽቦም እዩ እሞ፥ በታ መዓልቲ እቲኣ ‘ኣምላኽና ምሳና ስለ ዘየሎዶ ኣይኮነን እዝ ጕድኣት እዙይ ረኺቡና ዘሎ?’ ኽብሉ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |