Deuteronomy 31:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ እንሆ፡ ምስ ኣቦታትካ ክትድቅስ ኢኻ፡ በሎ። እዚ ህዝቢ እዚ ድማ ተንሲኡ ደድሕሪ ኣማልኽቲ ጓኖት ናይታ ዝኸድዋ ሃገር ክምንዝዝ፡ ንዓይ ድማ ክሓድገኒን ነቲ ምሳታቶም ዝኣተኽዎ ኪዳነይ ክሰብርን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “እነሆ፥ ከአባቶችህ ጋር ታንቀላፋለህ፤ ይህም ሕዝብ ይነሣል፤ ይቀመጥባትም ዘንድ በሚሄድባት ምድር መካከል ያሉትን ሌሎችን አማልክት ተከትሎ ያመነዝራል፤ እኔንም ይተወኛል፤ ከእነርሱም ጋር ያደረግሁትን ቃል ኪዳን ያፈርሳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። እነሆ፥ ከአባቶችህ ጋር ትተኛለህ፤ ይህም ሕዝብ ይነሣል፥ ይቀመጥባትም ዘንድ በሚሄድባት ምድር መካከል ያሉትን ሌሎችን አማልክት ተከትሎ ያመነዝራል፥ እኔንም ይተወኛል፥ ከእነርሱም ጋር ያደረግሁትን ቃል ኪዳን ያፈርሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እነሆ፥ ከአባቶችህ ጋር ልታርፍ ነው፤ ይህም ሕዝብ በሚገባበት ምድር በሚገኙ ባዕዳን አማልክት ወዲያውኑ ያመነዝራል። እኔን ይተወኛል፤ ከእነርሱም ጋር የገባሁትን ኪዳን ያፈርሳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔን ማታን ሀይቃደ ነ አዎቱዋን ጋከታሳ። ኔፐ ጉይያን፥ ሀ አሳይ ታዉ አማነተናዋ ግዳና፤ ታን ኡንቱንቱና ዎዳ ጫቁዋ መንና። ኡንቱንቱ ታና አጊደ፥ ሻርሙጻቱዋዳን፥ ባረንቱ ላትያ ጋድያን ደእያ ኤቃቱዋ ካላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa hawaadan yaageedda; «Neeni matan hayk'k'aade ne aawotuwaan gakkettaasa. Neeppe guyyiyaan, ha Asay taw ammanettennawaa gidana; taani unttunttunna wotseedda c'aak'uwaa mentsana. Unttunttu taana aggiide, sharmus'atuwaadan, barenttu laattiyaa gadiyaan de'iyaa eek'atuwaa kaallana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Neni mata wode hayqqada ne aawatan gayttana; hessafe guye hayssi asazi ta izara caaqettida qaalaa laallana; istti tana aggaagidi layma maccassa mala he istti laattana biittaan diza eeqa xoossatas goynnana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኔኒ ማታ ዎዴ ሃይቃዳ ኔ ኣዋታን ጋይታና፤ ሄሳፌ ጉዬ ሃይሲ ኣሳዚ ታ ኢዛራ ጫቄቲዳ ቃላ ላላና፤ ኢስቲ ታና ኣጋጊዲ ላይማ ማጫሳ ማላ ሄ ኢስቲ ላታና ቢታን ዲዛ ኤቃ ጾሳታስ ጎይናና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ኔኒ ማታ ዎደ ሀይቃዳ ነ አዋታን ጋሄታሳ። ኔፐ ጉየ፥ ሀ አሳይ ታዉ አማነቶናይሳታ ግዳና፤ ታ ኤንታራ ገልዳ ጫቁዋ መንና። ኤንቲ ታና አግድ፥ ባንታ ላትያ ቢታን ደእያ ኤቃታ ካላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Neeni mata wode hayqada ne aawatan gahetaasa. Neepe guye, ha asay taw ammanetonayisata gidana; ta entara gelida caaquwa menthana. Enti tana aggidi, banta laattiya biittan de7iya eeqata kaallana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እነሆ፤ ከአባቶችህ ጋር ልታርፍ ነው፤ ይህም ሕዝብ በሚገባበት ምድር በሚገኙ ባዕዳን አማልክት ወዲያውኑ ያመነዝራል። እኔን ይተወኛል፤ ከእነርሱም ጋር የገባሁትን ኪዳን ያፈርሳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “አንተ በቅርብ ጊዜ እንደ ቀድሞ አባቶችህ ትሞታለህ፤ ከዚያ በኋላ ይህ ሕዝብ ከእርሱ ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳን ያፈርሳል። እኔንም በመተው በሚወርሰው ምድር የሚገኙትን ጣዖቶች ያመልካል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ ኸምዙይ በሎ፦ “እንሆ ንስኻ ኽትመውት ኢኻ፤ ብድሕሬኻ ኸዓ እዞም ህዝቢ እዚኣቶም ክጠልሙኒ እዮም፤ ደድሕሪ እቶም ኣማልኽቲ ናይታ ዝኣትዉዋ ዘለዉ ምድሪ ኽስዕቡ እዮም። ንኣይ ክሓድጉኒ፥ ነቲ ምስኣቶም ዝኣተኹዎ ኺዳን እውን ከፍርስዎ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |