Deuteronomy 31:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ እንሆ፡ መዓልትታትካ ናብ ሞት ይቐርባ። ኢያሱ ኣእወየ፡ ኣነ ድማ ክእዝዞ፡ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ተቐመጡ። ሙሴን እያሱን ድማ ከይዶም ናብ ድንኳን ምርኻብ ኣእተውዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን፥ “የም​ት​ሞ​ት​በት ቀን እነሆ ቀረበ፤ ኢያ​ሱን ጠር​ተህ እር​ሱን አዝ​ዘው ዘንድ በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ውስጥ ከእ​ርሱ ጋር ቁም” አለው። ሙሴና ኢያ​ሱም ሄደው በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ውስጥ ቆሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን። የምትሞትበት ቀን፥ እነሆ፥ ቀረበ፤ ኢያሱን ጠርተህ እርሱን አዝዘው ዘንድ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ከእርሱ ጋር ቁም አለው። ሙሴና ኢያሱም ሄደው በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ቆሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሙሴን፥ “እነሆ የምትሞትበት ቀን ቀርቧል፤ ትእዛዝ እንድሰጠው ኢያሱን ጥራውና ወደ መገናኛው ድንኳን ቅረቡ።” ሙሴና ኢያሱም ሄዱ፤ ወደ መገናኛው ድንኳንም ቀረቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “በአ፥ ኔን ሀይቂያ ጋላሳይ ማቴዳ። እ ካለሰትያ አዛዙዋ አዉ ታን እማና ማላ፥ ኢያሳ ጼሳደ፥ ኔን አናና እትፐ ዱንካንያ ግዶ ገልተ” ያግና፥ ሙሴነ ኢያሱ ዱንካንያኮ ሺቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday Musa hawaadan yaageedda; «Be'a, neeni hayk'k'iyaa gallassay mateedda. I kaalesettiyaa azazuwaa aw taani immana mala, Iyyaasa s'eesaade, neeni aanana ittippe Dunkkaaniyaa giddo gelite» yaagina, Musenne Iyyaasu Dunkkaaniyaakko shiik'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Xoossay Muses, «Nees hayqo wodey gakkides; izi kaallana wogata izas ta immana mala Iyaaso xeygada izara gede Gaytoteththa Dunkaanezakko shiiqite» gides. Museynne Iyaasoy issife gede Gaytoteththa dunkaanezakko shiiqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጾሳይ ሙሴስ፥ «ኔስ ሃይቆ ዎዴይ ጋኪዴስ፤ ኢዚ ካላና ዎጋታ ኢዛስ ታ ኢማና ማላ ኢያሶ ጼይጋዳ ኢዛራ ጌዴ ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ሺቂቴ» ጊዴስ። ሙሴይኔ ኢያሶይ ኢሲፌ ጌዴ ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ሺቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ነ ሀይቅያ ዎደይ ማትስ። እ ካለና ዎጋ ታ እያዉ እማና መላ እያሱ ፄጋዳ፥ እያራ እስፈ ዱንካንያ ፐንገ ሺቅተ” ያግን፥ ሙሰይነ እያሱይ ዱንካንያ ፐንግያኮ ሺቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko, “Ne hayqiya wodey matis. I kaalethana wogaa ta iyaw immana mela Iyyasu xeegada, iyara issife Dunkaaniya penge shiiqite” yaagin, Museynne Iyyasuy Dunkaaniya pengiyako shiiqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “እነሆ የምትሞትበት ቀን ቀርቧል፤ ትእዛዝ እንድሰጠው ኢያሱን ጥራውና ወደ መገናኛው ድንኳን ቅረቡ።” ሙሴና ኢያሱም ሄዱ፤ ወደ መገናኛው ድንኳንም ቀረቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤ “አንተ የመሞቻህ ጊዜ ደርሶአል፤ የሚመራበትን ትእዛዝ እሰጠው ዘንድ ኢያሱን ጠርተህ አንተና እርሱ ወደ መገናኛው ድንኳን ቅረቡ፤” ሙሴና ኢያሱም አብረው ወደ መገናኛው ድንኳን ቀረቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፥ “እትሞተላ መዓልቲ ቐሪባ ኢያሞ፥ ንኢያሱ ናባኻ ፀውዓዮ፤ ኣነ ምእንቲ ኽእዝዞ ኸዓ ኣብታ መራኸቢ ድንኳን ቁሙ” በሎ። ሙሴን ኢያሱን ድማ ኣብታ መራኸቢ ድንኳን ቆሙ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ።