Deuteronomy 31:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ እንሆ፡ መዓልትታትካ ናብ ሞት ይቐርባ። ኢያሱ ኣእወየ፡ ኣነ ድማ ክእዝዞ፡ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ተቐመጡ። ሙሴን እያሱን ድማ ከይዶም ናብ ድንኳን ምርኻብ ኣእተውዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “የምትሞትበት ቀን እነሆ ቀረበ፤ ኢያሱን ጠርተህ እርሱን አዝዘው ዘንድ በምስክሩ ድንኳን ውስጥ ከእርሱ ጋር ቁም” አለው። ሙሴና ኢያሱም ሄደው በምስክሩ ድንኳን ውስጥ ቆሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። የምትሞትበት ቀን፥ እነሆ፥ ቀረበ፤ ኢያሱን ጠርተህ እርሱን አዝዘው ዘንድ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ከእርሱ ጋር ቁም አለው። ሙሴና ኢያሱም ሄደው በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ቆሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሙሴን፥ “እነሆ የምትሞትበት ቀን ቀርቧል፤ ትእዛዝ እንድሰጠው ኢያሱን ጥራውና ወደ መገናኛው ድንኳን ቅረቡ።” ሙሴና ኢያሱም ሄዱ፤ ወደ መገናኛው ድንኳንም ቀረቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “በአ፥ ኔን ሀይቂያ ጋላሳይ ማቴዳ። እ ካለሰትያ አዛዙዋ አዉ ታን እማና ማላ፥ ኢያሳ ጼሳደ፥ ኔን አናና እትፐ ዱንካንያ ግዶ ገልተ” ያግና፥ ሙሴነ ኢያሱ ዱንካንያኮ ሺቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday Musa hawaadan yaageedda; «Be'a, neeni hayk'k'iyaa gallassay mateedda. I kaalesettiyaa azazuwaa aw taani immana mala, Iyyaasa s'eesaade, neeni aanana ittippe Dunkkaaniyaa giddo gelite» yaagina, Musenne Iyyaasu Dunkkaaniyaakko shiik'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Xoossay Muses, «Nees hayqo wodey gakkides; izi kaallana wogata izas ta immana mala Iyaaso xeygada izara gede Gaytoteththa Dunkaanezakko shiiqite» gides. Museynne Iyaasoy issife gede Gaytoteththa dunkaanezakko shiiqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጾሳይ ሙሴስ፥ «ኔስ ሃይቆ ዎዴይ ጋኪዴስ፤ ኢዚ ካላና ዎጋታ ኢዛስ ታ ኢማና ማላ ኢያሶ ጼይጋዳ ኢዛራ ጌዴ ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ሺቂቴ» ጊዴስ። ሙሴይኔ ኢያሶይ ኢሲፌ ጌዴ ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ሺቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ነ ሀይቅያ ዎደይ ማትስ። እ ካለና ዎጋ ታ እያዉ እማና መላ እያሱ ፄጋዳ፥ እያራ እስፈ ዱንካንያ ፐንገ ሺቅተ” ያግን፥ ሙሰይነ እያሱይ ዱንካንያ ፐንግያኮ ሺቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Ne hayqiya wodey matis. I kaalethana wogaa ta iyaw immana mela Iyyasu xeegada, iyara issife Dunkaaniya penge shiiqite” yaagin, Museynne Iyyasuy Dunkaaniya pengiyako shiiqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “እነሆ የምትሞትበት ቀን ቀርቧል፤ ትእዛዝ እንድሰጠው ኢያሱን ጥራውና ወደ መገናኛው ድንኳን ቅረቡ።” ሙሴና ኢያሱም ሄዱ፤ ወደ መገናኛው ድንኳንም ቀረቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤ “አንተ የመሞቻህ ጊዜ ደርሶአል፤ የሚመራበትን ትእዛዝ እሰጠው ዘንድ ኢያሱን ጠርተህ አንተና እርሱ ወደ መገናኛው ድንኳን ቅረቡ፤” ሙሴና ኢያሱም አብረው ወደ መገናኛው ድንኳን ቀረቡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፥ “እትሞተላ መዓልቲ ቐሪባ ኢያሞ፥ ንኢያሱ ናባኻ ፀውዓዮ፤ ኣነ ምእንቲ ኽእዝዞ ኸዓ ኣብታ መራኸቢ ድንኳን ቁሙ” በሎ። ሙሴን ኢያሱን ድማ ኣብታ መራኸቢ ድንኳን ቆሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |