Deuteronomy 31:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ዋላ ሓንቲ ዘይፈልጡ ደቆም ድማ፡ ኣብታ ንዮርዳኖስ ክትወርስ ኢልኩም እትሰግሩላ ምድሪ ኽሳዕ እትነብር፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኪሰምዑን ፍርሃት ኪመሃሩን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የማ​ያ​ውቁ ልጆ​ቻ​ቸ​ውም ዮር​ዳ​ኖ​ስን ተሻ​ግ​ራ​ችሁ ልት​ወ​ር​ሱ​አት በም​ት​ሄ​ዱ​ባት ምድር በም​ት​ኖ​ሩ​በት ዘመን ሁሉ ይስሙ፤ አም​ላ​ካ​ች​ሁን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም መፍ​ራት ይማሩ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሕግ ቃላት የማያውቁ ልጆቻቸውም ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ልትወርሱአት በምትሄዱባት ምድር በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ ይስሙ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርንም መፍራት ይማሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮርዳኖስን ተሻግረህ በምትወርሷት ምድር በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ ይህን ሕግ የማያውቁት ልጆቻቸውም መስማትና ጌታ አምላካችሁንም መፍራት ሊማሩ ይገባቸዋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ህግያ ቃላ ኤረና ኡንቱንቱ ናናይካ ዮርዳኖሳ ፕኒደ፥ ህንተ ላታናዉ ብያ ጋድያን ህንተ ደእያ ላይ ኡባን ሀ ህግያ ስስኖ፤ መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ ያይያዋ ታማርኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha higgiyaa k'aalaa erenna unttunttu naanaykka Yorddaanoosa pinniide, hintte laattanaw biyaa gadiyaan hintte de'iyaa laytsaa ubbaan ha higgiyaa sisino; Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, yayyiyaawaa tamaarino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa malan GODAA intte Xoossaa woga kase siyi erontta intte zereththati ubbayka siyetto; qasse intte Yordaanoose shaafa pinnidi laattana biittan diza wode ubbaan istti Xoossas azazeteth tamaaretto» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ማላን ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ዎጋ ካሴ ሲዪ ኤሮንታ ኢንቴ ዜሬቲ ኡባይካ ሲዬቶ፤ ቃሴ ኢንቴ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዲ ላታና ቢታን ዲዛ ዎዴ ኡባን ኢስቲ ጾሳስ ኣዛዜቴ ታማሬቶ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ህገ ቃላ ኤሮና ኤንታ ናይትካ ዮርዳኖሰ ፕንድ፥ ህንተ ላታናዉ ብያ ቢታን፥ ህንተ ደእያ ላይ ኡባን ሀ ህግያ ስኦ፤ ጎዳስ፥ ህንተ ፆሳስ፥ ያሽ ታማሮ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha higge qaala eronna enta naytika Yordaanose pinnidi, hinte laattanaw biya biittan, hinte de7iya laytha ubban ha higgiya si7o; Godaas, hinte Xoossaas, yashshi tamaaro” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮርዳኖስን ተሻግረህ በምትወርሷት ምድር፣ በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ፣ ይህን ሕግ የማያውቁት ልጆቻቸውም መስማትና አምላካችሁን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) መፍራት ሊማሩ ይገባቸዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ዐይነት የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ሕግ ሰምተው የማያውቁ ዘሮቻችሁ ሁሉ ሊያዳምጡት ይችላሉ፤ ስለዚህም ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ በምትወርሱአት ምድር በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ለእግዚአብሔር መታዘዝን ይማራሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በዝ መንገዲ እዙይ እቶም ነዝ ሕጊ እዙይ ዘይፈልጡ ደቆም ክሰምዑን ክመሃሩን እዮም። ኣብታ ንዮርዳኖስ ሰጊርኩም ክትወርስዋ ዘለኩም ምድሪ ብዅሉ ዘመን ህይወቶም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክእዘዝዎ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ።