Deuteronomy 31:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ዋላ ሓንቲ ዘይፈልጡ ደቆም ድማ፡ ኣብታ ንዮርዳኖስ ክትወርስ ኢልኩም እትሰግሩላ ምድሪ ኽሳዕ እትነብር፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኪሰምዑን ፍርሃት ኪመሃሩን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የማያውቁ ልጆቻቸውም ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ልትወርሱአት በምትሄዱባት ምድር በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ ይስሙ፤ አምላካችሁን እግዚአብሔርንም መፍራት ይማሩ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሕግ ቃላት የማያውቁ ልጆቻቸውም ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ልትወርሱአት በምትሄዱባት ምድር በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ ይስሙ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርንም መፍራት ይማሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮርዳኖስን ተሻግረህ በምትወርሷት ምድር በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ ይህን ሕግ የማያውቁት ልጆቻቸውም መስማትና ጌታ አምላካችሁንም መፍራት ሊማሩ ይገባቸዋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ህግያ ቃላ ኤረና ኡንቱንቱ ናናይካ ዮርዳኖሳ ፕኒደ፥ ህንተ ላታናዉ ብያ ጋድያን ህንተ ደእያ ላይ ኡባን ሀ ህግያ ስስኖ፤ መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ ያይያዋ ታማርኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha higgiyaa k'aalaa erenna unttunttu naanaykka Yorddaanoosa pinniide, hintte laattanaw biyaa gadiyaan hintte de'iyaa laytsaa ubbaan ha higgiyaa sisino; Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, yayyiyaawaa tamaarino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa malan GODAA intte Xoossaa woga kase siyi erontta intte zereththati ubbayka siyetto; qasse intte Yordaanoose shaafa pinnidi laattana biittan diza wode ubbaan istti Xoossas azazeteth tamaaretto» gi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ማላን ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ዎጋ ካሴ ሲዪ ኤሮንታ ኢንቴ ዜሬቲ ኡባይካ ሲዬቶ፤ ቃሴ ኢንቴ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዲ ላታና ቢታን ዲዛ ዎዴ ኡባን ኢስቲ ጾሳስ ኣዛዜቴ ታማሬቶ» ጊ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ህገ ቃላ ኤሮና ኤንታ ናይትካ ዮርዳኖሰ ፕንድ፥ ህንተ ላታናዉ ብያ ቢታን፥ ህንተ ደእያ ላይ ኡባን ሀ ህግያ ስኦ፤ ጎዳስ፥ ህንተ ፆሳስ፥ ያሽ ታማሮ” ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha higge qaala eronna enta naytika Yordaanose pinnidi, hinte laattanaw biya biittan, hinte de7iya laytha ubban ha higgiya si7o; Godaas, hinte Xoossaas, yashshi tamaaro” yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮርዳኖስን ተሻግረህ በምትወርሷት ምድር፣ በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ፣ ይህን ሕግ የማያውቁት ልጆቻቸውም መስማትና አምላካችሁን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) መፍራት ሊማሩ ይገባቸዋል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ዐይነት የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ሕግ ሰምተው የማያውቁ ዘሮቻችሁ ሁሉ ሊያዳምጡት ይችላሉ፤ ስለዚህም ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ በምትወርሱአት ምድር በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ለእግዚአብሔር መታዘዝን ይማራሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በዝ መንገዲ እዙይ እቶም ነዝ ሕጊ እዙይ ዘይፈልጡ ደቆም ክሰምዑን ክመሃሩን እዮም። ኣብታ ንዮርዳኖስ ሰጊርኩም ክትወርስዋ ዘለኩም ምድሪ ብዅሉ ዘመን ህይወቶም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክእዘዝዎ እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |