Deuteronomy 31:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ እስራኤል ኣብ ቅድሚ የሆዋ ኣምላኽካ ኣብቲ ንሱ ዚሐረዮ ቦታ ኺቐርብ ምስ መጸ፡ ነዚ ሕጊ እዚ ኣብ ቅድሚ ዅሉ እስራኤል ኣብ ኣእዛኖም ኣንብቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤል ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ይታይ ዘንድ እርሱ በመረጠው ቦታ በአንድነት በሚሄድበት ጊዜ፥ ይህን ሕግ በእስራኤል ሁሉ ፊት በጆሮው አንብበው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤል ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ይታይ ዘንድ እርሱ በመረጠው ስፍራ ሲከማች፥ ይህን ሕግ በእስራኤል ሁሉ ፊት በጆሮው አንብበው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤል ሁሉ እርሱ በሚመርጠው ስፍራ በጌታህ በእግዚአብሔር ፊት ሲታይ ይህን ሕግ በእነርሱ ፊት በጆሮአቸው ታነበዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ስን እ ዶሬዳ ሳኣ አዉ ጎይናናዉ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ሺቅያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ስስያዋዳን ናባብተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa hintte S'oossaa sintsa I dooreedda sa'aa aw goyinnanaw Israa'eeliyaa Asay ubbay shiik'iyaa wode, unttunttu sisiyaawaadan nabbabite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossaa sinththan izi kase dooridason izas goynnanaas Isra7eele asay ubbay shiiqiza wode hayssa wogaza istta sinththan nababite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲንን ኢዚ ካሴ ዶሪዳሶን ኢዛስ ጎይናናስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ሺቂዛ ዎዴ ሃይሳ ዎጋዛ ኢስታ ሲንን ናባቢቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ስንን፥ እ ዶርዳ በሳን፥ እያ ጎይናናዉ እስራኤለ አሳ ኡባይ ሺቅያ ዎደ ኤንታዉ ናባብተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa, hinte Xoossaa sinthan, I doorida bessan, iya goyinnanaw Isra7eele asa ubbay shiiqiya wode entaw nabbabite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል ሁሉ እርሱ በሚመርጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ሲታይ፣ ይህን ሕግ በእነርሱ ፊት በጆሯቸው ታነበዋለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት እርሱ በሚመርጠው ቦታ በሚሰበሰቡበት ጊዜ ይህን ሕግ በፊታቸው አንብብ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብታ ዝሓረያ ቦታ ዅሎም ህዝቢ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክሰግዱ ምስ መፁ፥ ነዝ ሕጊ እዙይ ኣብ ቅድሚ ዅሎም እስራኤል ኣንብቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ። |