Deuteronomy 31:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘሎ እስራኤል ኣብ ቅድሚ የሆዋ ኣምላኽካ ኣብቲ ንሱ ዚሐረዮ ቦታ ኺቐርብ ምስ መጸ፡ ነዚ ሕጊ እዚ ኣብ ቅድሚ ዅሉ እስራኤል ኣብ ኣእዛኖም ኣንብቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤል ሁሉ በአ​ም​ላ​ክህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ይታይ ዘንድ እርሱ በመ​ረ​ጠው ቦታ በአ​ን​ድ​ነት በሚ​ሄ​ድ​በት ጊዜ፥ ይህን ሕግ በእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ፊት በጆ​ሮው አን​ብ​በው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤል ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ይታይ ዘንድ እርሱ በመረጠው ስፍራ ሲከማች፥ ይህን ሕግ በእስራኤል ሁሉ ፊት በጆሮው አንብበው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤል ሁሉ እርሱ በሚመርጠው ስፍራ በጌታህ በእግዚአብሔር ፊት ሲታይ ይህን ሕግ በእነርሱ ፊት በጆሮአቸው ታነበዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ስን እ ዶሬዳ ሳኣ አዉ ጎይናናዉ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ሺቅያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ስስያዋዳን ናባብተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa hintte S'oossaa sintsa I dooreedda sa'aa aw goyinnanaw Israa'eeliyaa Asay ubbay shiik'iyaa wode, unttunttu sisiyaawaadan nabbabite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossaa sinththan izi kase dooridason izas goynnanaas Isra7eele asay ubbay shiiqiza wode hayssa wogaza istta sinththan nababite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲንን ኢዚ ካሴ ዶሪዳሶን ኢዛስ ጎይናናስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ሺቂዛ ዎዴ ሃይሳ ዎጋዛ ኢስታ ሲንን ናባቢቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ስንን፥ እ ዶርዳ በሳን፥ እያ ጎይናናዉ እስራኤለ አሳ ኡባይ ሺቅያ ዎደ ኤንታዉ ናባብተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa, hinte Xoossaa sinthan, I doorida bessan, iya goyinnanaw Isra7eele asa ubbay shiiqiya wode entaw nabbabite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤል ሁሉ እርሱ በሚመርጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ሲታይ፣ ይህን ሕግ በእነርሱ ፊት በጆሯቸው ታነበዋለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት እርሱ በሚመርጠው ቦታ በሚሰበሰቡበት ጊዜ ይህን ሕግ በፊታቸው አንብብ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብታ ዝሓረያ ቦታ ዅሎም ህዝቢ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክሰግዱ ምስ መፁ፥ ነዝ ሕጊ እዙይ ኣብ ቅድሚ ዅሎም እስራኤል ኣንብቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ ዓበይቲ ነገዳትካን መኳንንትኹምን ኣክቡለይ እዚ ነገር እዚ ድማ ኣብ ኣእዛኖም ክዛረቦም፡ ሰማይን ምድርን ከአ ከመስክረሎም እየ።