Deuteronomy 30:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ብዅሉ ግብሪ ኢድኩምን ብፍረ ስጋኹምን ብፍረ ጥሪትኩምን ብፍረ ምድርኹምን ንጽቡቕ ከብዝሓኩም እዩ። እግዚኣብሄር ከም ብሓድሽ ኪሕጐሰኩም እዩ እሞ። ከምቲ ብኣቦታትኩም እተሐጐሰ ንጽቡቕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በአባቶችህ ደስ እንዳለው በመልካሙ ነገር ሁሉ እንደ ገና በአንተ ደስ ይለዋልና አምላክህ እግዚአብሔር በእጅህ ሥራ ሁሉ፥ በሆድህም ፍሬ፥ በእርሻህም ፍሬ፥ በከብትህም ብዛት እጅግ ይባርክሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ቃል ብትሰማ፥ በዚህም ሕግ መጽሐፍ የተጻፉትን ትእዛዙንና ሥርዓቱን ብትጠብቅ፥ በፍጹምም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ብትመለስ፥ እግዚአብሔር በአባቶችህ ደስ እንዳለው በመልካሙ ነገር ሁሉ እንደ ገና በአንተ ደስ ይለዋልና አምላክህ እግዚአብሔር በእጅህ ሥራ ሁሉ በሆድህም ፍሬ በከብትህም ፍሬ በእርሻህም ፍሬ እጅግ ይባርክሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ በአባቶችህ ደስ እንዳለው በመልካሙ ነገር ሁሉ እንደገና በአንተ ደስ ይለዋልና፥ ጌታ እግዚአብሔር በእጅህ ሥራ ሁሉ፥ በሆድህም ፍሬ፥ እንዲሁም በከብትህም ፍሬ፥ በእርሻህም ፍሬ እጅግ ያበለጽግሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ሀ ህግያ ማጻፋን ጻፈቴዳ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ አዛዞቱዋነ አ ዎጋቱዋ ናጋናዉ መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ አዛዘቶፐ፥ ቃይ ህንተ ህንተ ኩመን ዎዛናፐነ ህንተ ኩመን ሸምፑዋፐ መና ጎዳኮ፥ ህንተ ጾሳኮ፥ ስሞፐ፥ እ ህንተና ህንተ ኩሽያ ኦሶ ኡባን፥ ህንተ ኡሉዋ አይፍያን፥ ህንተ መህያ አይፍያንነ ህንተ ቢታ አይፍያን ዳርሲደ አንጃና። አያዉ ጎፐ፥ ካሰ ህንተ አዎቱዋ አንጅያዋን ናሸቴዳዋዳን፥ መና ጎዳይ ሀእ ህንተና አንጅያዋንካ ናሸታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte ha Higgiyaa Mas'aafan s'aafetteedda Med'inaa Godaa hintte S'oossaa azazotuwaanne Aa wogatuwaa naaganaw Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, azazettooppe, k'ay hintte hintte kumentsaa wozanaappenne hintte kumentsaa shemppuwaappe Med'inaa Godaakko, hintte S'oossaakko, simmooppe, I hinttena hintte kushiyaa ooso ubbaan, hintte uluwaa ayifiyaan, hintte mehiyaa ayifiyaaninne hintte biittaa ayifiyaan darissiide anjjana. Ayaw gooppe, kase hintte aawotuwaa anjjiyaawan nashetteeddawaadan, Med'inaa Goday ha"i hinttena anjjiyaawankka nashettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye intte ooththiza ooso ubbaan GODAA intte Xoossay inttena duresana; izi inttes nayta, mehe, kaththinne miththa ayfe darsana; GODAA intte Xoossay kase intte aawata duresidi ufayettida mala inttenakka duresidi ufayettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢንቴ ኦዛ ኦሶ ኡባን ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ዱሬሳና፤ ኢዚ ኢንቴስ ናይታ፥ ሜሄ፥ ካኔ ሚ ኣይፌ ዳርሳና፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ካሴ ኢንቴ ኣዋታ ዱሬሲዲ ኡፋዬቲዳ ማላ ኢንቴናካ ዱሬሲዲ ኡፋዬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነና ነ ኩሸ ኦሶ ኡባን፥ ነ ኡሎ አይፍያን፥ መህያንንነ ነ ጎሻ አይፍያን ነና ዳርስድ አንጃና። ጎዳይ ካሰ ነ አዋታ አንጅድ ኡፋይትዳይሳዳ ነና አንጅድ ኡፋይታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Goday ne Xoossay nena ne kushe ooso ubban, ne ulo ayfiyan, mehiyaninne ne goshsha ayfiyan nena darsidi anjana. Goday kase ne aawata anjidi ufaytidaysada nena anjidi ufaytana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በእጅህ ሥራ ሁሉና በወገብህ ፍሬ፣ በእንስሳትህ ግልገሎችና በምድርህ ሰብል እጅግ ያበለጽግሃል። በአባቶችህ ደስ እንደ ተሰኘ ሁሉ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) አንተንም በማበልጸግ ደስ ይለዋልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምትሠራው ነገር ሁሉ እግዚአብሔር ያበለጽግሃል፤ ልጆችህን፤ እንስሶችህንና የምድርህን ሰብልና ፍሬ ያበዛልሃል፤ እግዚአብሔር የቀድሞ አባቶችህን በማበልጸግ ደስ ይለው እንደ ነበር አንተንም በማበልጸግ ደስ ይለዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሰሚዕኹም፥ ኣብዝ መፅሓፍ ሕጊ እዙይ ዝተፅሓፈ ትእዛዛቱን ሕግጋቱን ከዓ እንተ ሓሊኹም፥ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩምውን ብምሉእ ልብኹምን ብምሉእ ነፍስኹምን እንተ ተመሊስኩም፥ እግዚኣብሄር ከምቲ በቦታትኩም ተሓጕስዎ ዝነበረ፥ መሊሱ ንኣኻትኩም ፅቡቕ ብምግባር ክሕጐስ እዩ እሞ፥ እግዚኣብሄር ኵሉ ተግባር ኢድኩምን ውሉድኩምን ፍረ እንስሳኹምን ፍረ ምድሪኹምን ክባርኸልኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እንተ ሰማዕካ፡ ኣብ መጽሓፍ እዚ ሕጊ እዚ እተጻሕፈ ትእዛዛቱን ሕጋጋቱን ከአ እንተ ሓሎኻ፡ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ብኹሉ ልብኻን ብኹሉ ነፍስኻን እንተ ተመለስካ፡ እግዚኣብሄር ከምቲ በቦታትካ ተሓጎስዎ ዝነበረ፡ መሊሱ ንኣኻ ጽቡቕ ብምግባር ኪሕጎስ እዩ ኣሞ፡ እግዚኣብሄር ብኹሉ ተግባር ኢድካን ብፍረ ኸርስኻን ብፍረ ማልካን ብፍረ ምድርኻን ኪመልኣካ እዩ። |