Deuteronomy 30:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ካባኻትኩም ናብ ወሰን ሰማያት እንተ ተባረረ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካብኡ ይእክበኩም፡ ካብኡ ድማ ኬውጽኣኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መበተንህም እስከ ሰማይ ዳርቻ ቢሆን አምላክህ እግዚአብሔር ከዚያ ይሰበስብሃል፤ ከዚያም ያመጣሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰዎችህም እስከ ሰማይ ዳርቻ ድረስ ፈልሰው እንደ ሆነ አምላክህ እግዚአብሔር ከዚያ ይሰበስብሃል፥ ከዚያም ያመጣሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፈለስክበት ስፍራ ከሰማይ በታች እጅግ ሩቅ ወደ ሆነ ምድር ቢሆን እንኳ፥ ጌታ እግዚአብሔር ከዚያ ይሰበስብሃል፤ ከዚያም መልሶ ያመጣሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታ ጋጻ ጋካናዉ ላለቶፐካ፥ ሄዋፐ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ዛሪደ ሺሻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittaa gas'aa gakkanaw laalettooppekka, hewaappe Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena zaariide shiishshana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte biitta gaxa gakkanaas laalettikokka heeppe GODAA intte Xoossay inttena issi bolla shiishshidi zaari ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ቢታ ጋጻ ጋካናስ ላሌቲኮካ ሄፔ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ኢሲ ቦላ ሺሺዲ ዛሪ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታ ጋፃፐ ጋፃ ጋካናዉ ነ ላለትኮካ፥ ያፐ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነና ዛሪድ ሺሻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biitta gaxape gaxa gakanaw ne laaletikoka, yaape Goday, ne Xoossay nena zaaridi shiishana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሰማይ በታች እጅግ ሩቅ ወደ ሆነ ምድር ብትጋዝ እንኳ፣ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከዚያ ይሰበስብሃል፤ መልሶም ያመጣሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስከ ምድር ዳርቻ ተበታትነህ የምትኖር ብትሆን እንኳ አምላክህ እግዚአብሔር በአንድነት በመሰብሰብ መልሶ ያመጣሃል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሰጐጕትኹም ክሳዕ ወሰን ምድሪ እኳ እንተ ኣብፅሑኹም፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካብኡ ኽእክበኩም እዩ፤ ካብኡውን ከምፅአኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ስጉጓትካ ኽሳዕ ወሰን ሰማይ እኳ እንተ በጽሑ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካስ ካብኡ ኺእክበካ፡ ካብኡውን ኬምጽኣካ እዩ። |