Deuteronomy 30:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዝመሓለላ ምድሪ ምእንቲ ኽትነብር፡ ንሱ ዕድመኻን ንውሓት መዓልትኻን ስለ ዝዀነ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ከተፍቅሮን ድምጹ ክትሰምዕን ክትጣበቕን ትኽእል። ኣቦታትኩም ንኣብርሃምን ንይስሃቅን ንያእቆብን ክህቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ባ​ቶ​ችህ ለአ​ብ​ር​ሃ​ምና ለይ​ስ​ሐቅ ለያ​ዕ​ቆ​ብም እን​ዲ​ሰ​ጣ​ቸው በማ​ለ​ላ​ቸው በም​ድ​ሪቱ ትቀ​መጥ ዘንድ፥ እርሱ ሕይ​ወ​ትህ፥ የዘ​መ​ን​ህም ርዝ​መት ነውና አም​ላ​ክ​ህን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ውደ​ደው፤ ቃሉን ስማው፤ አጥ​ና​ውም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ለአባቶችህ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም እንዲሰጣቸው በማለላቸው በምድሪቱ ትቀመጥ ዘንድ፥ እርሱ ሕይወትህ የዘመንህም ርዝመት ነውና አምላክህን እግዚአብሔርን ትወድደው ትጠባበቀውም ቃሉንም ትሰማ ዘንድ ምረጥ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ አምላክህን ውደደው፤ ለቃሉም ታዘዝ፤ ከእርሱም ጋር ተጣበቅ። ጌታ ለአባቶችህም ለአብርሃም፥ ለይስሐቅና ለያዕቆብ ሊሰጣቸው በማለላቸው ምድር የዕድሜህም ዘመን ሕይወትም ማለት ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ሲቅተ፤ አ ቃላ ስስተ፥ አዉ አዛዘትተ፤ አናና ኦይቀትተ። ሄዋዳን ሀኖፐ፥ መና ጎዳይ ህንተዉ ደኡዋ። ካሰ ህንተ ማይዛ አዋቶ፥ አብራሃማዉ፥ ይሳቃዉነ ያቆባዉ እማናዉ ጫቄዳ ጋድያን ህንተነ ህንተ ናናይ አዱሳ ላይ ደአና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa hintte S'oossaa siik'ite; Aa k'aalaa sisite, aw azazettite; aanana oyk'k'etite. Hewaadan hanooppe, Med'inaa Goday hinttew de'uwaa. Kase hintte mayzza aawaatoo, Abrahaamaw, Yisaak'awunne Yaak'oobaw immanaw c'aak'k'eedda gadiyaan hinttenne hintte naanay adussa laytsaa de'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossaa siiqite; iza qaala siyite; izakko shiphi giite; hessaththo hanikko GODAY kase intte aawatas, Abrahaames, Yisaaqassinne Yaaqoobes immanaas caaqqida biittan intteninne intte nayti adussa layth de7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲቂቴ፤ ኢዛ ቃላ ሲዪቴ፤ ኢዛኮ ሺጲ ጊቴ፤ ሄሳ ሃኒኮ ጎዳይ ካሴ ኢንቴ ኣዋታስ፥ ኣብራሃሜስ፥ ዪሳቃሲኔ ያቆቤስ ኢማናስ ጫቂዳ ቢታን ኢንቴኒኔ ኢንቴ ናይቲ ኣዱሳ ላይ ዴኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ነ ፆሳ ዶሳ፤ እያ ቃላ ስአ፥ እያዉ ኪተታ፤ እያራ ኦይከታ። ሄሳዳ ሀንኮ፥ ጎዳይ ካሰ ነ ማይዛታስ፥ አብራሃመስ፥ ይሳቃስነ ያይቆባስ እማናዉ ጫቅዳ ቢታን ነነ ነ ሼሻይ አዱሳ ላይ ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa ne Xoossaa dosa; iya qaala si7a, iyaw kiiteta; iyara oyketa. Hessada haniko, Goday kase ne mayzatas, Abrahaames, Yisaaqasinne Yayqoobas immanaw caaqida biittan nenne ne sheeshay adussa laythi daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይኸውም አምላክህን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) እንድትወድ፣ ቃሉን እንድታደምጥና ከእርሱ ጋር እንድትጣበቅ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሕይወትህ ነው፤ ለአባቶችህ ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለያዕቆብ ሊሰጣቸው በማለላቸው ምድር ረዥም ዕድሜ ይሰጥሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላክህን እግዚአብሔርን ውደድ፤ ለእርሱም ታዛዥ ሁን፤ በእርሱም እመን፤ ይህም ለአንተ ሕይወት ከመሆኑም በላይ ለቀድሞ አባቶችህ ለአብርሃም፥ ለይስሐቅና ለያዕቆብ በመሐላ ቃል በገባላቸው መሠረት ገብተህ በምትኖርባት ምድር ለረጅም ዘመን ትኖራለህ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ህይወትኩም እዩ እሞ፥ ኣብታ ነቦታትኩም ንኣብርሃምን ንይስሓቅን ንያእቆብን ክህቦም ዝመሓለሎም ምድሪ ነዊሕ ዕድመ ኽህበኩም እዩ። ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣፍቅርዎ፤ ቃሉ ድማ ስምዑ፤ ናብኡውን ቅረቡ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ህይወትካን ምናሕ ዕድሜኻን እዩ እሞ፡ ኣብታ እግዚኣብሄር ነቦኣታትካ፡ ንኣብርሃምን ንይስሃቅን ንያእቆብን፡ ኪህቦም ዝመሓለሎም ምድሪ ኽትነብርሲ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣፍቅሮ፡ ቃሉ ድማ ስማዕ ናብኡውን ልገብ።