Deuteronomy 30:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህይወትን ሞትን በረኸትን መርገምን ኣብ ቅድሜኹም ከም ዘቐመጥኩ፡ ሎሚ ሰማይን ምድርን ኣብ ቅድሜኹም ክምስክሩ እጽውዕ ኣለኹ። ሽዑ ንስኻን ዘርእኻን ብህይወት ምእንቲ ኽትነብሩ፡ ህይወት ምረጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በፊ​ትህ ሕይ​ወ​ት​ንና ሞትን፥ በረ​ከ​ት​ንና መር​ገ​ምን እን​ዳ​ስ​ቀ​መ​ጥሁ እኔ ዛሬ ሰማ​ይ​ንና ምድ​ርን በአ​ንተ ላይ አስ​መ​ሰ​ክ​ራ​ለሁ፤ እን​ግ​ዲህ አን​ተና ዘርህ በሕ​ይ​ወት ትኖሩ ዘንድ ሕይ​ወ​ትን ምረጥ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በፊታችሁ ሕይወትንና ሞትን በረከትንና መርገምን እንዳስቀመጥሁ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን በአንተ ላይ አስመሰክራለሁ፤ እንግዲህ አንተና ዘርህ በሕይወት ትኖሩ ዘንድ ሕይወትን ምረጥ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕይወትንና ሞትን፥ በረከትንና መርገምን በፊትህ እንዳስቀመጥሁ ዛሬ ሰማይንና ምድርን ምስክር አድርጌ እጠራብሃለሁ። እንግዲህ አንተና ልጆችህ በሕይወት እንድትኖሩ ሕይወትን ምረጥ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታን ህንተ ስንን ደኡዋነ ሀይቁዋ፥ አንጁዋነ ሸቃ ዎዳዎ ሀች ሳሉዋነ ሳኣ ህንተ ቦላ ማርካያና፤ ስም ህንተነ ህንተ ዛሪ ደኡዋን ደአና ማላ፥ ደኡዋ ዶርተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taani hintte sintsan de'uwaanne hayk'uwaa, anjjuwaanne shek'k'aa wotseeddawoo hachchi saluwaanne sa'aa hintte bolla markkayana; simmi hinttenne hintte zarii de'uwaan de'ana mala, de'uwaa doorite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani intte sinththan de7onne hayqo, anjjonne qanggeth woththidayssas hach salonne sa7aa intte bolla markkasays; hessa gishshas intteninne intte zareti de7on de7ana mala de7o doorite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢንቴ ሲንን ዴኦኔ ሃይቆ፥ ኣንጆኔ ቃንጌ ዎዳይሳስ ሃች ሳሎኔ ሳኣ ኢንቴ ቦላ ማርካሳይስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢንቴኒኔ ኢንቴ ዛሬቲ ዴኦን ዴኣና ማላ ዴኦ ዶሪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ህንተ ስንን ደኦነ ሀይቆ፥ አንጆነ ባደ ዎዳይሳስ ሀች ሳሎነ ሳአ ህንተ ቦላ ማርካያና። ህዛ ህንተነ ህንተ ሼሻይ ደኦን ዳና መላ ደኦ ዶርተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta hinte sinthan de7onne hayqo, anjonne baadethi wothidaysas hachi salonne sa7a hinte bolla markayana. Hiza hintenne hinte sheeshay de7on daana mela de7o doorite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕይወትንና ሞትን፣ በረከትንና ርግማንን በፊትህ እንዳስቀመጥሁ ዛሬ ሰማይንና ምድርን ምስክር አድርጌ እጠራብሃለሁ። እንግዲህ አንተና ልጆችህ በሕይወት እንድትኖሩ ሕይወትን ምረጥ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ እኔ በሕይወትና በሞት መካከል፥ በእግዚአብሔር በረከትና መርገም መካከል ምርጫ እሰጣችኋለሁ፤ በምታደርጉትም ምርጫ ሰማይንና ምድርን በአንተ ላይ ምስክር አድርጌ እጠራለሁ፤ ስለዚህም እናንተና ዘሮቻችሁ በሕይወት ትኖሩ ዘንድ ሕይወትን ምረጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ህይወትን ሞትን፥ በረከትን መርገምን ኣብ ቅድሜኹም ኣንቢረልኩም ከም ዘለኹ፥ ሎሚ ሰማይን ምድርን ምስክረይ እዮም። እምበኣር ንስኻትኩምን ዘርእኹምን ብህይወት ምእንቲ ኽትነብሩ፥ ህይወት ምረፁ።
Amharic Tigrinya 2011 ህይወት ሞትን፡ በረኸትን መርገምን ኣብ ቅድሜኻ ኣንቢረልካ ኸም ዘሎኹ፡ ኣባኻ ንምስክር ሎሚ ሰማይን ምድርን ጸዊዔ ኣሎኹ። እምበኣርሲ ንስኻን ዘርእኻን ብህይወት ምእንቲ ኽትነብር፡ ህይወት ሕረ።