Deuteronomy 30:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህይወትን ሞትን በረኸትን መርገምን ኣብ ቅድሜኹም ከም ዘቐመጥኩ፡ ሎሚ ሰማይን ምድርን ኣብ ቅድሜኹም ክምስክሩ እጽውዕ ኣለኹ። ሽዑ ንስኻን ዘርእኻን ብህይወት ምእንቲ ኽትነብሩ፡ ህይወት ምረጽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በፊትህ ሕይወትንና ሞትን፥ በረከትንና መርገምን እንዳስቀመጥሁ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን በአንተ ላይ አስመሰክራለሁ፤ እንግዲህ አንተና ዘርህ በሕይወት ትኖሩ ዘንድ ሕይወትን ምረጥ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በፊታችሁ ሕይወትንና ሞትን በረከትንና መርገምን እንዳስቀመጥሁ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን በአንተ ላይ አስመሰክራለሁ፤ እንግዲህ አንተና ዘርህ በሕይወት ትኖሩ ዘንድ ሕይወትን ምረጥ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕይወትንና ሞትን፥ በረከትንና መርገምን በፊትህ እንዳስቀመጥሁ ዛሬ ሰማይንና ምድርን ምስክር አድርጌ እጠራብሃለሁ። እንግዲህ አንተና ልጆችህ በሕይወት እንድትኖሩ ሕይወትን ምረጥ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን ህንተ ስንን ደኡዋነ ሀይቁዋ፥ አንጁዋነ ሸቃ ዎዳዎ ሀች ሳሉዋነ ሳኣ ህንተ ቦላ ማርካያና፤ ስም ህንተነ ህንተ ዛሪ ደኡዋን ደአና ማላ፥ ደኡዋ ዶርተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani hintte sintsan de'uwaanne hayk'uwaa, anjjuwaanne shek'k'aa wotseeddawoo hachchi saluwaanne sa'aa hintte bolla markkayana; simmi hinttenne hintte zarii de'uwaan de'ana mala, de'uwaa doorite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani intte sinththan de7onne hayqo, anjjonne qanggeth woththidayssas hach salonne sa7aa intte bolla markkasays; hessa gishshas intteninne intte zareti de7on de7ana mala de7o doorite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢንቴ ሲንን ዴኦኔ ሃይቆ፥ ኣንጆኔ ቃንጌ ዎዳይሳስ ሃች ሳሎኔ ሳኣ ኢንቴ ቦላ ማርካሳይስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢንቴኒኔ ኢንቴ ዛሬቲ ዴኦን ዴኣና ማላ ዴኦ ዶሪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ህንተ ስንን ደኦነ ሀይቆ፥ አንጆነ ባደ ዎዳይሳስ ሀች ሳሎነ ሳአ ህንተ ቦላ ማርካያና። ህዛ ህንተነ ህንተ ሼሻይ ደኦን ዳና መላ ደኦ ዶርተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta hinte sinthan de7onne hayqo, anjonne baadethi wothidaysas hachi salonne sa7a hinte bolla markayana. Hiza hintenne hinte sheeshay de7on daana mela de7o doorite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕይወትንና ሞትን፣ በረከትንና ርግማንን በፊትህ እንዳስቀመጥሁ ዛሬ ሰማይንና ምድርን ምስክር አድርጌ እጠራብሃለሁ። እንግዲህ አንተና ልጆችህ በሕይወት እንድትኖሩ ሕይወትን ምረጥ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ እኔ በሕይወትና በሞት መካከል፥ በእግዚአብሔር በረከትና መርገም መካከል ምርጫ እሰጣችኋለሁ፤ በምታደርጉትም ምርጫ ሰማይንና ምድርን በአንተ ላይ ምስክር አድርጌ እጠራለሁ፤ ስለዚህም እናንተና ዘሮቻችሁ በሕይወት ትኖሩ ዘንድ ሕይወትን ምረጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ህይወትን ሞትን፥ በረከትን መርገምን ኣብ ቅድሜኹም ኣንቢረልኩም ከም ዘለኹ፥ ሎሚ ሰማይን ምድርን ምስክረይ እዮም። እምበኣር ንስኻትኩምን ዘርእኹምን ብህይወት ምእንቲ ኽትነብሩ፥ ህይወት ምረፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህይወት ሞትን፡ በረኸትን መርገምን ኣብ ቅድሜኻ ኣንቢረልካ ኸም ዘሎኹ፡ ኣባኻ ንምስክር ሎሚ ሰማይን ምድርን ጸዊዔ ኣሎኹ። እምበኣርሲ ንስኻን ዘርእኻን ብህይወት ምእንቲ ኽትነብር፡ ህይወት ሕረ። |