Deuteronomy 3:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ግና ምእንታኹም ተቘጢዑኒ፡ ኣይሰምዓንን ከኣ። እግዚኣብሄር ድማ ይኣኽለኒ፡ በለኒ። ድሕሪ ሕጂ ብዛዕባ እዚ ጉዳይ ኣይትዛረቡኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ግን በእናንተ ምክንያት ተቈጣኝ፤ አልሰማኝምም፤ እግዚአብሔርም አለኝ፦ ‘ይበቃሃል፤ በዚህ ነገር ደግመህ አትናገረኝ።’ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ግን በእናንተ ምክንያት ተቈጣኝ አልሰማኝምም፤ እግዚአብሔርም አለኝ። ይበቃሃል፤ በዚህ ነገር ደግመህ አትናገረኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ ግን በእናንተ ምክንያት ተቆጥቶኝ ነበር፥ አልሰማኝምም፥ ጌታም አለኝ፦ ‘እንግዲህ ይበቃሃል፤ በዚህ ጉዳይ ዳግመኛ አትናገረኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን መና ጎዳይ ህንተ ጋሱዋን ታና ሀንቀቲደ፥ ታዉ ስሰናን እጼዳ፤ መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ ‘ስም ነዉ ግዳናዋ፤ ሀ የዉዋ ደንደ ላኤን ታዉ ሃሳዮፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin Med'inaa Goday hintte gaasuwaan taana hank'k'ettiide, taw sisennan is's'eedda; Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; ‹Simmi new gidanawaa; ha yewuwaa dentsaade laa"entso taw haasayoppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin intte gaason GODAY ta bolla hanqettidi ta woosaa siyanayssa ixxidi, «Hi7a nees gidana! Hayssa nam7anththo denththofa! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ጋሶን ጎዳይ ታ ቦላ ሃንቄቲዲ ታ ዎሳ ሲያናይሳ ኢጺዲ፥ «ሂኣ ኔስ ጊዳና! ሃይሳ ናምኣን ዴንፋ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጎዳይ ህንተ ጋሶን ታና ሀንቀትድ ስኦናን እፅስ። ጎዳይ ታኮ፥ “ህዛ ነዉ ግዳና፤ ሀ ኦዳ ናምአን ደንዳ ሃሳዮፓ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Goday hinte gaason tana hanqetidi si7onnan ixis. Goday taako, “Hiza new gidana; ha odaa nam7antho denthada haasayopa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ግን በእናንተ ሰበብ ተቈጥቶኝ ነበርና አልሰማኝም፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲህ አለኝ፤ “ይበቃል፤ ከእንግዲህ ወዲያ ስለዚህ ነገር አታንሣብኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ነገር ግን በእናንተው በሕዝቡ ምክንያት እግዚአብሔር ተቈጣኝ፤ ልመናዬንም ማዳመጥ አልፈለገም፤ ይልቁንም በዚህ ፈንታ እንዲህ አለኝ፤ ‘እንግዲህስ በቃህ! ዳግመኛ ይህን ነገር አታንሣ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ግና ብሰንክኹም ተቘጥዐኒ፤ ምስማዕ ከዓ ኣበየኒ። ኣስዒቡ ድማ ‘ይኣኽለካ፤ በዝ ነገር እዙይ መሊስካ ኣይትዛረበኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ግና ብሰርኹም ተቖጥዓኒ፡ ኣይሰምዓንን ከአ። እግዚኣብሄር ድማ በለኒ፡ ይኣኽለካ፡ በዚ ነገር እዚ መሊስካ ኣይትዛረበኒ፡ |