Deuteronomy 3:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ንባርያኻ ዕብየትካን ሓያል ኢድካን ከተርእዮ ጀሚርካ ኣለኻ። ከመይሲ ከም ግብሪካን ከም ሓይልኻን ክገብር ዝኽእል ኣምላኽ ኣብ ሰማይ ወይ ኣብ ምድሪ እንታይ ኣሎ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ! ታላ​ቅ​ነ​ት​ህ​ንና ኀይ​ል​ህን፥ የጸ​ናች እጅ​ህ​ንና የተ​ዘ​ረ​ጋች ክን​ድ​ህን ለእኔ ለአ​ገ​ል​ጋ​ይህ ማሳ​የት ጀም​ረ​ሃል፤ በሰ​ማ​ይና በም​ድ​ርም እንደ ሥራህ፥ እንደ ኀይ​ል​ህም ይሠራ ዘንድ የሚ​ችል አም​ላክ ማን ነው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ታላቅነትህን የጸናችውንም እጅህን ለእኔ ለባሪያህ ማሳየት ጀምረሃል፤ በሰማይና በምድርም እንደ ሥራህ እንደ ኃይልህም ይሠራ ዘንድ የሚችል አምላክ ማን ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ታላቅነትህን የጸናችውንም እጅህን ለእኔ ለአገልጋይህ ማሳየት ጀምረሃል፥ በሰማይም ሆነ በምድርም እነዚህ ሥራዎችና ኃያል ተግባራት እንደ አንተ ማድረግ የሚችል አምላክ ማን ነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ነ ግታተነ ነ ምኖ ኩሽያ ታና፥ ነ ቆማ በሳናዉ ዶማዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ነዋዳን ሀዋ ማላ ኦሶቱዋነ ዎልቃማባ ኦናዉ ዳንዳይያዌ ሳሉዋን ግድና ሳኣን አይ ጾሳይ ደኢ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, ne gitatetsaanne ne mino kushiyaa taana, ne k'oomaa bessanaw doommaadda; ayaw gooppe, newaadan hawaa mala oosotuwaanne wolk'k'aamabaa ootsanaw danddayiyaawe saluwaan gidina sa'aan ay s'oossay de'ii?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaafe dhoqqa GODAWU! Ne gitateththaanne ne mino qeseza taas ne ayllezas beso doommadasa; neni ooththiza gitanne wolqqama oosota ooththiza hara GODAY Salonkka Sa7ankka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባፌ ቃ ጎዳዉ! ኔ ጊታቴኔ ኔ ሚኖ ቄሴዛ ታስ ኔ ኣይሌዛስ ቤሶ ዶማዳሳ፤ ኔኒ ኦዛ ጊታኔ ዎልቃማ ኦሶታ ኦዛ ሃራ ጎዳይ ሳሎንካ ሳኣንካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ነ ግታተነ ነ ምኖ ኩሽያ ታና፥ ነ አይልያ በሳናዉ ዶማዳሳ። ነ ኦያ ዎልቃማ ኦሶታ ኦናዉ ዳንዳኤይ ሳሎን ግድን ሳአን ሀራ ፆሲ ደኢ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ubbaa Haariya Godaw, ne gitatethaanne ne mino kushiya tana, ne aylliya bessanaw doomadasa. Ne oothiya wolqaama oosota oothanaw danda7ey salon gidin sa7an hara xoossi de7ii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ጌታ እግዚአብሔር (አዶናይ ያህዌ) ሆይ፤ ታላቅነትህንና ብርቱ ክንድህን ለእኔ ለባሪያህ እነሆ ማሳየት ጀምረሃል፤ ለመሆኑ በሰማይም ሆነ በምድር፣ አንተ የምታደርጋቸውን ሥራዎችና ታላላቅ ድርጊቶች መፈጸም የሚችል አምላክ ማነው?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘ልዑል እግዚአብሔር ሆይ! ወደ ፊት ከምታደርጋቸው ታላላቅና አስደናቂ ነገሮች ሁሉ ያሳየኸኝ የመጀመሪያውን ክፍል ብቻ እንደ ሆነ ዐውቃለሁ፤ አንተ የምታደርጋቸውን ታላላቅ ነገሮች የሚያደርግ ሌላ አምላክ በሰማይም ሆነ በምድር የለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘ኦ እግዚኣብሄር፥ ንባርያኻ ዕቤትካን ሓይልኻን ኽተርእየኒ ጀመርካ። ኣብ ሰማይ ኮነ ኣብ ምድሪ ኸም ግብርኻን ከም ሓይልኻን ክገብር ዝኽእል ካልእ ኣምላኽ የለንሞ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ንባርያኻ ዕቤትካን እታ ጽንዕቲ ኢድካን ከተርእየኒ ጀመርካ፡ ከመይሲ ኣብ ሰማይ ኮነ ኣብ ምድሪ ኸም ግብርኻን ከም ሓይልኻን ኪገብር ዚኽእል ኣየናይ ኣምላኽ እዩ፡