Deuteronomy 3:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ ጊዜ እቲኣ ድማ ንእያሱ ኣዘዝክዎ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ነዞም ክልተ ነገስታት እዚኣቶም ዝገበሮ ዅሉ ኣዒንትኻ ርእየን እየን። እግዚኣብሄር ንዅለን እተን እትኸድወን መንግስታት ከምኡ ኪገብረለን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ጊዜ ኢያ​ሱን እን​ዲህ ብዬ አዘ​ዝ​ሁት፦ አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ነ​ዚህ በሁ​ለቱ ነገ​ሥት ያደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ ዐይ​ኖ​ችህ አይ​ተ​ዋል፤ እን​ዲሁ በም​ታ​ል​ፍ​ባ​ቸው መን​ግ​ሥ​ታት ሁሉ ላይ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያደ​ር​ጋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ጊዜ ኢያሱን። አምላካችሁ እግዚአብሔር በእነዚህ በሁለቱ ነገሥት ያደረገውን ሁሉ ዓይኖችህ አይተዋል፤ እንዲሁ በምታልፍባቸው መንግሥታት ሁሉ ላይ እግዚአብሔር ያደርጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱንም ያንጊዜ አዘዝኩት፦ “ጌታ አምላካችሁ በእነዚህ በሁለቱ ነገሥታት ያደረገውን ሁሉ ዐይኖችህ አይተዋል፥ እንዲሁ ሁሉ በምታልፍባቸው መንግሥታት ላይ ጌታ ያደርጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታን ሄ ዎደ ያሳ ሀዋዳን ያጋደ አዛዛድ፤ ‘መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳይ፥ ሀ ላኡ ካተቱ ቦላ ኦዳዋ ኡባ ኔን ነ አይፍያን በኣዳ፤ ህንተ ኦይቃናዉ ብያ ካዉተቱዋ ኡባ ቦላካ መና ጎዳይ ሄዋዳን ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taani he wode Iyyaasa hawaadan yaagaade azazaad; ‹Med'inaa Goday, hintte S'oossay, ha laa"u kaatetuu bolla ootseeddawaa ubbaa neeni ne ayifiyaan be'aadda; hintte oyk'k'anaw biyaa kawutetsatuwaa ubbaa bollakka Med'inaa Goday hewaadan ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssafe guye tani Iyaaso, «GODAA intte Xoossay Sewoonenne Aage geetetti xeygettiza nam7u kawota bolla ooththoyssa intte intte ayfera be7ideta; intte istta biittaa laattiza dere ubbaa bolla hayssa mala ooso zaari ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሳፌ ጉዬ ታኒ ኢያሶ፥ «ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ሴዎኔኔ ኣጌ ጌቴቲ ጼይጌቲዛ ናምኡ ካዎታ ቦላ ኦይሳ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌራ ቤኢዴታ፤ ኢንቴ ኢስታ ቢታ ላቲዛ ዴሬ ኡባ ቦላ ሃይሳ ማላ ኦሶ ዛሪ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ሄ ዎደ እያሱ ሀይሳዳ ያጋዳ ኪታስ። “ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ሀ ናምኡ ካዎታ ቦላ ኦዳባ ኡባ ኔኒ ነ አይፈን በአዳሳ፤ ህንተ ኦይካናዉ ብያ ካዎተታ ኡባ ቦላ ጎዳይ ሄሳዳ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani he wode Iyyasu haysada yaagada kiittas. “Goday, hinte Xoossay ha nam7u kawota bolla oothidaba ubbaa neeni ne ayfen be7adasa; hinte oykanaw biya kawotethata ubbaa bolla Goday hessada oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ ኢያሱን እንዲህ ስል አዘዝሁት፤ “አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በእነዚህ በሁለቱ ነገሥታት ላይ ያደረገውን ሁሉ በገዛ ዐይንህ አይተሃል፤ አሁንም ዐልፈህ በምትሄድባቸው መንግሥታት ላይ ሁሉ እግዚአብሔር ይህንኑ ይደግመዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከዚህም ቀጥሎ ኢያሱን እንዲህ ስል መከርኩት፤ ‘እግዚአብሔር አምላካችሁ ሲሖንና ዖግ ተብለው በሚጠሩት በሁለት ነገሥታት ያደረገውን በዐይናችሁ አይታችኋል፤ ምድሩን በምትወርሱበት በማንኛውም ሕዝብ ላይ ይህንኑ ተመሳሳይ ድርጊት ይደግመዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “በታ ጊዜ እቲኣ ድማ ንኢያሱ፥ ‘እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣብዞም ክልተ ነገስታት እዚኣቶም ዝገበሮ ኣዒንትኹም ሪአን ኣለዋ፤ ነተን ክትወርስወን ዘለኩም ኵለን መንግስታት ከዓ እግዚኣብሄር ከምኡ ኽገብር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ጊዜ እቲኣ ድማ ንእያሱ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣብዞም ክልተ ነገስታት እዚኣቶም ዝገበሮ፡ ኣዒንትኻ ርእየን ኣየን፡ ነተን ናብኤን እተሐልፍ ዘሎኻ ኹለን መንግስታት ከአ እግዚኣብሄር ከምኡ ኺገብር እዩ፡