Deuteronomy 3:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሮቤናውያንን ጋዳውያንን ድማ ፍርቂ ጐልጐል ካብ ጊልዓድ ክሳዕ ፈለግ ኣርኖን፡ ዶብ ድማ ናብ ፈለግ ያቦቅ፡ ዶብ ደቂ ዓሞን፡ ሃብክዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሮ​ቤ​ልና ለጋ​ድም ከገ​ለ​ዓድ ምድር ጀምሮ እስከ አር​ኖን ሸለቆ ድረስ የሸ​ለ​ቆ​ውን እኩ​ሌታ ዳር​ቻ​ው​ንም፥ እስከ አሞን ልጆች ዳርቻ እስከ ኢያ​ቦቅ ወንዝ ድረስ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሮቤል ነገድና ለጋድም ነገድ ከገለዓድ ጀምሮ እስከ አርኖን ሸለቆ ድረስ የሸለቆውን እኩሌታ ዳርቻውንም፥ እስከ አሞን ልጆች ዳርቻ እስከ ያቦቅ ወንዝ ድረስ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሮቤልና ለጋድም ነገዶች ከገለዓድ ጀምሮ እስከ አርኖን ሸለቆ ድረስ፥ የሸለቆውን አማካይ እንደ ወሰን፥ እስከ አሞን ልጆች ዳርቻ እስከ ያቦቅ ወንዝ ድረስ ሰጠሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሮቤላነ ጋዳ ዛርያዉ ጋላኣደፐ ቢደ አርኖና ሻፋ ማታ ጋካናዉ ደእያ ቢታ እማድ። ገድሳ ባጋና ኡንቱንቶ አርኖና ሻፋዉ ባጋይ ዛዋ፤ ቃይ ሁጲሳ ባጋና አሞናቱዋ ቢታ ጋጻ ግድያ ያቦቃ ሻፋይ ዛዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Roobeelanne Gaada zariyaw Gala'aadeppe biide Arnnoona Shaafaa mataa gakkanaw de'iyaa biittaa immaad. Gedissa baggana unttunttoo Arnnoona Shaafaw baggay zawaa; k'ay huup'issa baggana Amoonatuwaa biittaa gas'aa gidiyaa Yaabook'a Shaafay zawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oroobeele qommotassinne Gaade qommotas Gala7aadeppe biidi Arnoone shaafaa achchi gakkanaas diza dereza immadis; dugeha baggara istta zaway Arnoone shaafa; pudeha bagga zaway qasse Amooneta deren zawa bolla diza Yaabooqe shaafaza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦሮቤሌ ቆሞታሲኔ ጋዴ ቆሞታስ ጋላኣዴፔ ቢዲ ኣርኖኔ ሻፋ ኣቺ ጋካናስ ዲዛ ዴሬዛ ኢማዲስ፤ ዱጌሃ ባጋራ ኢስታ ዛዋይ ኣርኖኔ ሻፋ፤ ፑዴሃ ባጋ ዛዋይ ቃሴ ኣሞኔታ ዴሬን ዛዋ ቦላ ዲዛ ያቦቄ ሻፋዛ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሮቤላነ ጋደ ኮቻስ ጋላዳፐ ብድ አርኖና ሻፋ ማታ ጋካናዉ ደእያ ቢታ እማስ። ዱገሀ ባጋራ አርኖና ሻፋፐ ባጋይ ኤንታ ዛዋ፤ ቃስ ፑደሀ ባጋራ አሞነታ ቢታስ ጋፃ ግድዳ ያቦቃ ሻፋይ ዛዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Robeelanne Gaade kochaas Galadape bidi Arnoona shaafa mata gakanaw de7iya biitta immas. Dugeha baggara Arnoona Shaafape baggay enta zawa; qassi pudeha baggara Amooneta biittas gaxa gidida Yaaboqa shaafay zawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን የሸለቆውን እኩሌታ ወሰን በማድረግ ከገለዓድ አንሥቶ እስከ አርኖን ሸለቆ፣ ከዚያም የአሞናውያን ድንበር እስከ ሆነው እስከ ያቦቅ ወንዝ ያለውን ግዛት ለሮቤላውያንና ለጋዳውያን ሰጠኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለሮቤልና ለጋድ ነገዶችም ከገለዓድ እስከ አርኖን ወንዝ አጠገብ ያለውን ግዛት ሰጠሁ፤ የደቡብ ወሰናቸውም የአርኖን ወንዝ አጋማሽ ሲሆን የሰሜን ወሰናቸው የዐሞናውያን ጠረፍ ክፍል የሆነው የያቦቅ ወንዝ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ ሮቤልን ንደቂ ጋድን ድማ ኻብ ገለዓድ ክሳዕ ፈለግ ኣርኖን ሃብክዎም። እቲ ወሰን ኣብ ማእኸል እቲ ሩባ ነበረ፤ ክሳዕ እቲ ምስ ኣሞራውያን ዘዋስን ፈለግ ያቦቅ ይበፅሕ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ ሮቤልን ንደቂ ጋድን ድማ ካብ ጊልኣድ ክሳዕ ለሰ ኣርኖን፡ ክሳዕ ፈረቓ እቲ ለሰን ዶቡን ድማ፡ ክሳዕ ርባ ያቦቅ፡ ንሱ ኸአ ዶብ ደቂ ዓሞን፡