Deuteronomy 29:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምዃነይ ምእንቲ ኽትፈልጡ፡ እንጌራ ወይ ወይኒ ወይ መስተ ኣይሰተኹምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ታውቁ ዘንድ እዚህ ቦታ እስክትደርሱ ድረስ እንጀራ አልበላችሁም፤ የወይን ጠጅና የሚያሰክረውን መጠጥም አልጠጣችሁም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቁ ዘንድ እንጀራ አልበላችሁም፥ የወይን ጠጅና የሚያሰክረውን መጠጥ አልጠጣችሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቂጣ አልበላችሁም፤ የወይን ጠጅ ወይም ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አልጠጣችሁም፤ ይህን ያደረግሁት እኔ እግዚአብሔር ጌታ እንደሆንኩ እንድታውቁ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ምያ ኡክይ፥ ኡሽያ ዎይንያ ኤሳይ፥ ዎይ ሀራ ማይያ ኡሻይ ባዋ፤ ዮፐካ መና ጎዳይ ህንተንቶ ጾሳ ግድያዋ ኤርሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte miyaa ukitsay, ushiyaa woyniyaa eessay, woy hara matsoyiyaa ushshay baawa; d'ayooppekka Med'inaa Goday hinttenttoo S'oossaa gidiyaawaa erissaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte uketh mibeekketa; woyne ushshu gidiin woykko maththosiza ushshu uyibeekketa. Tani hessaththo ooththiday tani GODAA intte Xoossay intte Xoossa gididayssa intte eranaassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኡኬ ሚቤኬታ፤ ዎይኔ ኡሹ ጊዲን ዎይኮ ማሲዛ ኡሹ ኡዪቤኬታ። ታኒ ሄሳ ኦዳይ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ጾሳ ጊዲዳይሳ ኢንቴ ኤራናሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳ ግደይሳ ህንተ ኤራና መላ ኡይ ምቤከታ፤ ዎይነ ዎይኮ ሀራ ማይያ ኡሽ ኡይቤከታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, hinte Xoossaa gideysa hinte erana mela uythi mibeeketa; woyne woyko hara mathoyiya ushshi uyibeeketa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቂጣ አልበላችሁም፤ የወይን ጠጅ ወይም ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አልጠጣችሁም፤ ይህን ያደረግሁት እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) እንደ ሆንሁ ታውቁ ዘንድ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምላካችሁ እግዚአብሔር መሆኑን ታውቁ ዘንድ እንጀራ አልበላችሁም ወይን ወይም ጠንካራ መጠጥ አልጠጣችሁም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንጀራ ኣይበላዕኹምን ወይንን ብርቱዕ መስተንውን ኣይሰተኹምን። እግዚኣብሄር ግና፥ ኣምላኽኩም ምዃኑ ምእንቲ ኽትፈልጥዎ፥ ባዕሉ መገበኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምዃነይ ምእንቲ ኽትፈልጡስ፡ እንጌራ ኣይበላዕኩምን ወይንን ብርቱዕ መስተን ከአ ኣይሰቴኹምን። |