Deuteronomy 29:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ግና ክሳዕ ሎሚ ኽትርእዮ ልቢ፡ ንምርኣይ ኣዒንቲ፡ ክትሰምዕ ኣእዛን ኣይሃበኩምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ታስ​ተ​ውሉ ዘንድ ልብን፥ ታዩም ዘንድ ዐይ​ንን፥ ትሰ​ሙም ዘንድ ጆሮ​ዎ​ችን እስከ ዛሬ ድረስ አል​ሰ​ጣ​ች​ሁም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ግን አስተዋይ ልብ፥ የሚያዩ ዓይኖች፥ የሚሰሙም ጆሮች እስከ ዛሬ ድረስ አልሰጣችሁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን እስከ ዛሬ ድረስ ጌታ የሚያስተውል ልቡና ወይም የሚያዩ ዐይኖች ወይም የሚሰሙም ጆሮች አልሰጣችሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሀች ጋካናዉ፥ መና ጎዳይ ህንተንቶ አኬክያ ዎዛና፥ ጼልያ አይፍያነ ስስያ ሀይ እምቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin hachchi gakkanaw, Med'inaa Goday hinttenttoo akeekiyaa wozanaa, s'eelliyaa ayifiyaanne sisiyaa haytsaa immibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin hach gakkanaas GODAY inttes akeekiza wozina, xeelliza ayfenne siyiza hayth immibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ሃች ጋካናስ ጎዳይ ኢንቴስ ኣኬኪዛ ዎዚና፥ ጼሊዛ ኣይፌኔ ሲዪዛ ሃይ ኢሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሀች ጋካናዉ ጎዳይ፥ ህንተዉ አኬክያ ዎዛና፥ ፄልያ አይፈነ ስእያ ሀይ እምቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hachi gakanaw Goday, hintew akeekiya wozana, xeelliya ayfenne si7iya haythi immibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን እስከ ዛሬ ድረስ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያስተውል አእምሮ ወይም የሚያይ ዐይን ወይም የሚሰማ ጆሮ አልሰጣችሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ግን እስከ ዛሬይቱ ዕለት ድረስ ያለፋችሁበትን ሁኔታ የምታዩበት ዐይን፥ የምትሰሙበት ጆሮ፥ የምታስተውሉበት አእምሮ አልሰጣችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና እግዚኣብሄር ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ እተስተብህሉሉ ልቢ፥ እትሪኡሉ ዓይኒ፥ እትሰምዑሉ እዝኒ ኣይሃበኩምን።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ እግዚኣብሄር ክሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ልቢ ንምፍላጥ፡ ኣዒንቲ ንምርኣይ፡ ኣእዛን ከአ ንምስማዕ ኣይሀበኩምን።