Deuteronomy 29:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ብቝጥዓን ብቝጥዓን ብዓብዪ ቝጥዓን ካብ ምድሮም መንጢሉ ከምዚ ሎሚ ናብ ካልእ ሃገር ደርበዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዛሬም እንዳሉ እግዚአብሔር በቍጣና በመቅሠፍት፥ በታላቅም መዓት ከምድራቸው ነቀላቸው፤ ወደ ሌላም ምድር ጣላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዛሬም እንዳሉ እግዚአብሔር በቍጣና በመቅሠፍት በታላቅም መዓት ከምድራቸው ነቀላቸው፥ ወደ ሌላም ምድር ጣላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቁጣና በመቅሠፍት፥ በታላቅም መዓት ጌታ ከምድራቸው ነቀላቸው፤ ወደ ሌላም ምድር ጣላቸው። ዛሬም በዚያው ይገኛሉ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ዎልቃማ ሀንቁዋ ሀንቀቲደ፥ ኡንቱንቱ ጋድያፐ ኡንቱንታ ሾዲደ፥ ሀዋዳን ሀራ ቢታ የደርሴዳ’ ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday wolk'k'aama hank'k'uwaa hank'k'ettiide, unttunttu gadiyaappe unttuntta shoddiide, hawaadan hara biittaa yedersseedda› yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY wolqqama hanqoninne iita boshan istta istta dereppe shoddides; hessa gishshas istti hach gakkanaas heen deettes» gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ዎልቃማ ሃንቆኒኔ ኢታ ቦሻን ኢስታ ኢስታ ዴሬፔ ሾዲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ሃች ጋካናስ ሄን ዴቴስ» ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ዎልቃማ ሀንቆ ሀንቀትድ፥ ኤንታ ቢታፈ ኤንታና ሾድድ ሀራ ቢታ የደስ” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday wolqaama hanqo hanqetidi, enta biittafe entana shoddidi hara biitta yedethis” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአስፈሪ ቍጣና በታላቅ መዓት እግዚአብሔር (ያህዌ) ከምድራቸው ነቀላቸው፤ አሁን እንደ ሆነውም ወደ ሌላ ምድር ጣላቸው” የሚል ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም በብርቱ ተቈጣ፤ ከብርቱ ቊጣውም የተነሣ ከምድራቸው ነቃቅሎ ወደ ባዕድ አገር እንዲሰደዱ አደረጋቸው። ስለዚህም እነሆ፥ ዛሬም በዚያው ይገኛሉ።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብዅራን ብንደትን ብዓብዪ ቝጥዓን ካብ ሃገሮም ንቕል ኣቢሉ ኸምዝ ሎሚ ኾይኖምዎ ዘለዉ፥ ናብ ካልእ ሃገር ደርበዮም።’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዎ፡ እግዚኣብሄር ብኹራን ብነድርን ብዓቡዩ ቑጥዓን ካብ ሃገሮም ምሕው ኣቢሉ ከምዚ ሎሚ ኾይንዎ ዘሎ፡ ናብ ካልእ ሃገር ደርበዮም። |