Deuteronomy 29:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ኣህዛብውን፡ እግዚኣብሄር ስለምንታይ ነዛ ምድሪ እዚኣ ከምዚ ዝገበረላ፧ ዋዒ ናይዚ ዓቢ ቁጥዐ እንታይ ማለት እዩ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሕዛብ ሁሉ እግዚአብሔር በዚህች ምድር ስለ ምን እንደዚህ አደረገ? ይህስ የቍጣው ታላቅ መቅሠፍት ምንድን ነው? ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሕዛብ ሁሉ። እግዚአብሔር በዚህች ምድር ስለ ምን እንደዚህ አደረገ? ይህስ የቍጣው ታላቅ መቅሠፍት ምንድር ነው? ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሕዛብም ሁሉ፥ ‘ጌታ በዚች ምድር ላይ ይህን ለምን አደረገባት? ይህ አስፈሪ ቁጣስ ንዴት ለምንድን ነው?’ ብለው ይጠይቃሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካዉተ ኡባይ ሀዋዳን ያጋና፤ ‘መና ጎዳይ ሀ ጋድያን ሀዋ ማላባ አያዉ ኦዴ? ሀ ዎልቃማ ሀንቁዎ ጋሶ ግዴዳባይ አዬ?’ ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kawutetsaa ubbay hawaadan yaagana; ‹Med'inaa Goday ha gadiyaan hawaa malabaa ayaw ootseedee? Ha wolk'k'aama hank'k'uwoo gaaso gideeddabay ayee?› yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoteththati ubbay, «GODAY ha biitta bolla hayssa aazas gaththidee? Ha wolqqama hanqozas gaaso gididay aazee?» gi oychchana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎቴቲ ኡባይ፥ «ጎዳይ ሃ ቢታ ቦላ ሃይሳ ኣዛስ ጋዴ? ሃ ዎልቃማ ሃንቆዛስ ጋሶ ጊዲዳይ ኣዜ?» ጊ ኦይቻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎተት፥ “ጎዳይ ሀ ቢታ ቦላ ሀይሳ መላባ አይስ ኦዴ? ሀ ዎልቃማ ሀንቁዋስ ጋሶይ አይቤ?” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawotethati, “Goday ha biitta bolla haysa melaba ayis oothidee? Ha wolqaama hanquwas gaasoy aybee?” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሕዛብም ሁሉ፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) በዚህች ምድር ላይ ይህን ለምን አደረገባት? ይህ አስፈሪና የሚነድድ ቍጣስ ለምን መጣባት?” ብለው ይጠይቃሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ የመላው ዓለም ሕዝብ እንዲህ ሲል ይጠይቃል፤ ‘እግዚአብሔር በዚህች ምድር ላይ ይህን ሁሉ ስለምን አደረገ? ለብርቱ ቊጣውስ ምክንያት የሆነው ነገር ምንድን ነው?’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ህዝብታት ድማ ‘ስለ ምንታይ እዩ እግዚኣብሄር ነዛ ሃገር እዚኣ ኸምዙይ ዝገበራ? ስለ ምንታይከ እግዚኣብሄር የመና ዝተቘጥዓ?’ ኽብሉ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሎም ህዝብታት ድማ ኪብሉ እዮም፡ ስለምንታይ እዩ እግዚኣብሄር ነዛ ሀግር እዚኣ ከምዚ ዝገብራ፡ ስለምንታይከ እዚ ዓብዩ ኩራኡ ነደደ። |