Deuteronomy 29:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘላ ምድራ ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣብ ጥፍኣቱ ዝገደፎ ምፍራስ ሶዶምን ጎሞራን ኣድማን ዘቦእምን፡ ዘይትዘርእን ሳዕርን ዘይበቍል፡ ድንን ጨውን ሓዊን ምዃና እዩ። ቁጥዐን ኣብ ቁጥዓኡን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድርም በሁለንተናዋ ዲንና ጨው፥ መቃጠልም እንደ ሆነባት፥ እንዳይዘራባትም፥ እንዳታበቅልም፥ ማናቸውም ሣርና ልምላሜም እንዳይወጣባት፥ እግዚአብሔር በቍጣውና በመዓቱ እንደ ገለበጣቸው እንደ ሰዶምና ገሞራ፥ እንደ አዳማና እንደ ሲባዮ እንደ ሆነች ባዩ ጊዜ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድርም በሁለንተናዋ ዲንና ጨው መቃጠልም እንደ ሆነባት፥ እንዳትዘራም እንዳታበቅልም፥ ማናቸውም ሣርና ልምላሜም እንዳይወጣባት፥ እግዚአብሔር በቍጣውና በመዓቱ እንደ ገለባበጣቸው እንደ ሰዶምና ገሞራ እንደ አዳማና እንደ ሲባዮ እንደ ሆነች ባዩ ጊዜ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድርም በሁለንተናዋ ዲንና ጨው፥ ዐመድም እንደ ሆነች፥ እንዳይዘራባት፥ እንዳይበቅልባትም፥ ማናቸውም ሣር እንዳይወጣባት፥ ጌታ በታላቅ ቁጣና መዓቱ እንደ ገለባበጣቸው እንደ ሰዶምና ገሞራ፥ እንደ አዳማና ጺባዮ እንደ ሆነች ባዩ ጊዜ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታ ኡባይ ዲንያንነ ማጽንያን ካመቲደ፥ አያ ጎአነ እመናዋ ግዳናዋ፤ አያነ ዘራናዉነ ሞክሳናዉ ዳንዳየተና፤ እን ማታይ ምይ ድጨና። መና ጎዳይ ባረ ሀንቁዋን ይሴዳ ሶዶማዳንነ ጋሞራዳን፥ አዳማዳንነ ጻቦይማ ካታማቱዋዳን ሀናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittaa ubbay diiniyaaninne mas'iniyaan kamettiide, ayaa go"anne immennawaa gidanawaa; ayaanne zeranawunne mokissanaw danddayettenna; in maatay mitsay dic'c'enna. Med'inaa Goday bare hank'k'uwaan d'ayiseedda Sodoomadaaninne Gamooradan, Adaamadaaninne S'aboyma katamatuwaadan hanana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He Biittaya mulera xuugettida maxinenne diine geetettiza Bidinth gidana; issi miishshika izin tokettenna; ay miishshika izin mokkenna; izin pude dicciza miishshi beettenna; izi bolla gakkana kundeththi GODAY keehi shenetidi mulera dhayssida Sodoome malanne Gamoora mala, Adaama malanne Xaboyme mala gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታያ ሙሌራ ጹጌቲዳ ማጺኔኔ ዲኔ ጌቴቲዛ ቢዲን ጊዳና፤ ኢሲ ሚሺካ ኢዚን ቶኬቴና፤ ኣይ ሚሺካ ኢዚን ሞኬና፤ ኢዚን ፑዴ ዲጪዛ ሚሺ ቤቴና፤ ኢዚ ቦላ ጋካና ኩንዴ ጎዳይ ኬሂ ሼኔቲዲ ሙሌራ ይሲዳ ሶዶሜ ማላኔ ጋሞራ ማላ፥ ኣዳማ ማላኔ ጻቦይሜ ማላ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታ ኡባይ ዲነንነ ማፅነን ኩማና፤ ቶከትያባይ ዴና፤ ዶልያባይ በንተና፤ ማትነ ም ዶለና። ጎዳይ ባ ሀንቆን ይስዳ ሶዶማዳነ ጋሞራዳ፥ አዳማዳነ ፃቦይማ ካታማታዳ ሀናና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biitta ubbay diinneninne maxinen kumana; toketiyabay deenna; doliyabay bentenna; maatinne mithi dolenna. Goday ba hanqon dhaysida Soodomadanne Gamoorada, Adaamadanne Xaboyma katamatada hanana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድሪቱ በሙሉ የተቃጠለ ጨውና ዲን ዐመድ ትሆናለች። አንዳች ነገር አይተከልባትም፤ ምንም ነገር አያቈጠቍጥባትም፤ የሚያድግ ተክል አይገኝባትም። የሚደርስባት ውድመት እግዚአብሔር (ያህዌ) በታላቅ ቍጣ እንደ ገለባበጣቸው እንደ ሰዶምና ገሞራ፣ እንደ አዳማና ሲባዮ ጥፋት ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምድሪቱም ሁሉ በዲንና በጨው ትሸፈናለች፤ ምንም ነገር አይተከልባትም፤ ምንም ነገር አታበቅልም፤ እግዚአብሔር በኀይለኛ ቊጣው እንደ ደመሰሳቸው እንደ ሰዶምና ገሞራ፥ እንደ አዳማና እንደ ጺባዮ ትሆናለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ተቘጢዑን ነዲዱን ንሰዶምን ንገሞራን ንኣዳማን ንሲባዮንን ዝገምጠለን፥ ኵላ እታ ምድሪ ኸይትዝራእን ከይተፍርን ሳዕሪ ኸይተብቍልን፥ ብዲንን ጨውን ዝተቓፀለት ክትከውን እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ እግዚኣብሄር ኮርዩን ነዲዱን ንሶዶምን ንጎሞራን ንኣድማን ንጽቦይምን ዝገምጠለን ምግምጣል፡ እታ ምድሪ ኹላ ኸይትዝራኣን ከይተፍርን ገለ ሳዕሪ ኸይተብቁልን ዲንን ጨውን ንዳድን ኮነት። |